Telegram Group & Telegram Channel
ዜና፡ #ኤርትራ የ #ኢትዮጵያ ባህር ላይ መዳረሻ የማግኘት ምኞት "የተሳሳተና ጊዜው ያለፈበት ነው" በማለት ኮነነች፤ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ጫና እንዲያደርግ ጥሪ አቀረበች

ኤርትራ፤ ኢትዮጵያ “በዲፕሎማሲ ወይም በወታደራዊ ኃይል” የባህር መዳረሻ እና የባህር ኃይል ቤዝ የማግኘት "የተሳሳተ እና ጊዜ ያለፈበት ምኞት" "ግራ አጋቢ ነው” ስትል ገልጻ፤ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ኢትዮጵያ “የጎረቤቶቿን ሉዓላዊነት እና የግዛት አንድነት እንድታከብር” ግፊት እንዲያደርግ አሳሰበች።

የኤርትራ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኦስማን ሳልህ ለአምባሳደሮች፣ ዲፕሎማቲክ ኮርፕስ አባላት እና ተባበሩት መንግስትታት ድርጅት ተቋማት አመራሮች በሰጡት ማብራሪያ የኤርትራ መከላከያ ሰራዊት በ #ትግራይ ለሁለት ዓመት የዘለቀው ጦርነት በጥቅምት 2015 ዓ.ም. ማብቃቱን ተከትሎ "በአለም አቀፍ ደረጃ እውቅና ወዳለው የኤርትራ ድንበሮች መልሶ ተሰማርቷል" ብለዋል።

በኤርትራ የማስታወቂያ ሚኒስትር የማነ ገብረ መስቀል ኤክስ ገጻቸው ላይ “ኤርትራ በኢትዮጵያ ላይ ጦርነት ለመክፈት እየተዘጋጅች ነው” በሚል የሚቀርበው “የሀሰት ክስ” ነው ብለዋል።

https://addisstandard.com/Amharic/?p=7262



group-telegram.com/AddisstandardAmh/5512
Create:
Last Update:

ዜና፡ #ኤርትራ የ #ኢትዮጵያ ባህር ላይ መዳረሻ የማግኘት ምኞት "የተሳሳተና ጊዜው ያለፈበት ነው" በማለት ኮነነች፤ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ጫና እንዲያደርግ ጥሪ አቀረበች

ኤርትራ፤ ኢትዮጵያ “በዲፕሎማሲ ወይም በወታደራዊ ኃይል” የባህር መዳረሻ እና የባህር ኃይል ቤዝ የማግኘት "የተሳሳተ እና ጊዜ ያለፈበት ምኞት" "ግራ አጋቢ ነው” ስትል ገልጻ፤ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ኢትዮጵያ “የጎረቤቶቿን ሉዓላዊነት እና የግዛት አንድነት እንድታከብር” ግፊት እንዲያደርግ አሳሰበች።

የኤርትራ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኦስማን ሳልህ ለአምባሳደሮች፣ ዲፕሎማቲክ ኮርፕስ አባላት እና ተባበሩት መንግስትታት ድርጅት ተቋማት አመራሮች በሰጡት ማብራሪያ የኤርትራ መከላከያ ሰራዊት በ #ትግራይ ለሁለት ዓመት የዘለቀው ጦርነት በጥቅምት 2015 ዓ.ም. ማብቃቱን ተከትሎ "በአለም አቀፍ ደረጃ እውቅና ወዳለው የኤርትራ ድንበሮች መልሶ ተሰማርቷል" ብለዋል።

በኤርትራ የማስታወቂያ ሚኒስትር የማነ ገብረ መስቀል ኤክስ ገጻቸው ላይ “ኤርትራ በኢትዮጵያ ላይ ጦርነት ለመክፈት እየተዘጋጅች ነው” በሚል የሚቀርበው “የሀሰት ክስ” ነው ብለዋል።

https://addisstandard.com/Amharic/?p=7262

BY Addis Standard Amharic




Share with your friend now:
group-telegram.com/AddisstandardAmh/5512

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

At its heart, Telegram is little more than a messaging app like WhatsApp or Signal. But it also offers open channels that enable a single user, or a group of users, to communicate with large numbers in a method similar to a Twitter account. This has proven to be both a blessing and a curse for Telegram and its users, since these channels can be used for both good and ill. Right now, as Wired reports, the app is a key way for Ukrainians to receive updates from the government during the invasion. In addition, Telegram now supports the use of third-party streaming tools like OBS Studio and XSplit to broadcast live video, allowing users to add overlays and multi-screen layouts for a more professional look. Markets continued to grapple with the economic and corporate earnings implications relating to the Russia-Ukraine conflict. “We have a ton of uncertainty right now,” said Stephanie Link, chief investment strategist and portfolio manager at Hightower Advisors. “We’re dealing with a war, we’re dealing with inflation. We don’t know what it means to earnings.” Elsewhere, version 8.6 of Telegram integrates the in-app camera option into the gallery, while a new navigation bar gives quick access to photos, files, location sharing, and more. "We as Ukrainians believe that the truth is on our side, whether it's truth that you're proclaiming about the war and everything else, why would you want to hide it?," he said.
from ru


Telegram Addis Standard Amharic
FROM American