Telegram Group & Telegram Channel
ዜና፡ “የህዳሴ ግድብ ባለፉት 14 አመታት ያለ ምንም የውጪ እርዳታ ሆነ ብድር በራስ አቅም የተገነባ ነው” - ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤቱ

#ኢትዮጵያ “ባለፉት 14 አመታት ያለ ምንም የውጪ እርዳታ ሆነ ብድር በራስ አቅም የህዳሴ ግድብን ገንብታለች” ሲሉ የግድብ ፕሮጀክት ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር አረጋዊ በርኸ (ዶ/ር) አስታወቁ።

በቅርቡ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራንፕ “ኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብን የገነባችው በአሜሪካን የገንዘብ ድጋፍ ነው” ሲሉ መናገራቸው ይታወሳል፤ በፕሬዝዳንቱ ገለጻ ዙሪያ እስካሁን በመንግስት በኩል በይፋ የተባለ ነገር የለም።

የግድቡ ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር አረጋዊ በርኸ (ዶ/ር) ለፕረዝዳንቱ ምላሽ በሚመስል መልኩ ኢትዮጵያ “ያለ ምንም የውጪ እርዳታ ሆነ ብድር በራስ አቅም ግድቡን መስራቷን ተናግረዋል” ማለታቸውን ከፕሬስ ድርጅት ያገኘነው መረጃ ያሳያል።

“እስካሁን ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ከ23 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰብስቦ ለግድቡ ውሏል” ማለታቸውንም አካቷል።

“መላው ኢትዮጵያዊ በሞራል፣ በገንዘብ፣ በጉልበት፣ በእውቀትና በዲፕሎማሲ ረገድ መሳተፋቸውን በመግለጽ ርብርቡ በታሪክ ማህደር ተመዝግቦ ለትውልድ የሚዘከር ህያው ድል ነው” ማለታቸውን ዘገባው አመላክቷል።

የግድቡ ፕሮጀክት አፈፃፀም ከ98 ነጥብ 9 በመቶ በላይ መድረሱን የፕሮጀክቱ ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት አስታውቋል።

“ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን በአገራችን ወግና ባህል እንደአገር ልንሞሸረው ወራት ቀርተውናል” ሲሉ ዳይሬክተሩ መናገራቸውንምዘገባው አስታውቋል።



group-telegram.com/AddisstandardAmh/6006
Create:
Last Update:

ዜና፡ “የህዳሴ ግድብ ባለፉት 14 አመታት ያለ ምንም የውጪ እርዳታ ሆነ ብድር በራስ አቅም የተገነባ ነው” - ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤቱ

#ኢትዮጵያ “ባለፉት 14 አመታት ያለ ምንም የውጪ እርዳታ ሆነ ብድር በራስ አቅም የህዳሴ ግድብን ገንብታለች” ሲሉ የግድብ ፕሮጀክት ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር አረጋዊ በርኸ (ዶ/ር) አስታወቁ።

በቅርቡ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራንፕ “ኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብን የገነባችው በአሜሪካን የገንዘብ ድጋፍ ነው” ሲሉ መናገራቸው ይታወሳል፤ በፕሬዝዳንቱ ገለጻ ዙሪያ እስካሁን በመንግስት በኩል በይፋ የተባለ ነገር የለም።

የግድቡ ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር አረጋዊ በርኸ (ዶ/ር) ለፕረዝዳንቱ ምላሽ በሚመስል መልኩ ኢትዮጵያ “ያለ ምንም የውጪ እርዳታ ሆነ ብድር በራስ አቅም ግድቡን መስራቷን ተናግረዋል” ማለታቸውን ከፕሬስ ድርጅት ያገኘነው መረጃ ያሳያል።

“እስካሁን ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ከ23 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰብስቦ ለግድቡ ውሏል” ማለታቸውንም አካቷል።

“መላው ኢትዮጵያዊ በሞራል፣ በገንዘብ፣ በጉልበት፣ በእውቀትና በዲፕሎማሲ ረገድ መሳተፋቸውን በመግለጽ ርብርቡ በታሪክ ማህደር ተመዝግቦ ለትውልድ የሚዘከር ህያው ድል ነው” ማለታቸውን ዘገባው አመላክቷል።

የግድቡ ፕሮጀክት አፈፃፀም ከ98 ነጥብ 9 በመቶ በላይ መድረሱን የፕሮጀክቱ ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት አስታውቋል።

“ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን በአገራችን ወግና ባህል እንደአገር ልንሞሸረው ወራት ቀርተውናል” ሲሉ ዳይሬክተሩ መናገራቸውንምዘገባው አስታውቋል።

BY Addis Standard Amharic




Share with your friend now:
group-telegram.com/AddisstandardAmh/6006

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

If you initiate a Secret Chat, however, then these communications are end-to-end encrypted and are tied to the device you are using. That means it’s less convenient to access them across multiple platforms, but you are at far less risk of snooping. Back in the day, Secret Chats received some praise from the EFF, but the fact that its standard system isn’t as secure earned it some criticism. If you’re looking for something that is considered more reliable by privacy advocates, then Signal is the EFF’s preferred platform, although that too is not without some caveats. Soloviev also promoted the channel in a post he shared on his own Telegram, which has 580,000 followers. The post recommended his viewers subscribe to "War on Fakes" in a time of fake news. During the operations, Sebi officials seized various records and documents, including 34 mobile phones, six laptops, four desktops, four tablets, two hard drive disks and one pen drive from the custody of these persons. Perpetrators of such fraud use various marketing techniques to attract subscribers on their social media channels. But because group chats and the channel features are not end-to-end encrypted, Galperin said user privacy is potentially under threat.
from ru


Telegram Addis Standard Amharic
FROM American