Telegram Group & Telegram Channel
የኢፌዲሪ ፕላንና ልማት ሚኒስቴር በአገር ደረጃ የተቀረጸውን የሰው ሀብት ትግበራ ፕሮጀክት (Human Capital Operation-HCO Project) አተገባበር ውጤታማ ለማድረግ በ2017 በጀት ዓመት በእቅድ ከተያዙት ተግባራት መካከል የአቅም ግንባታ ስልጠና መስጠቱን አስታወቀ።
==================================
አዲስ አበባ | ሰኔ 18/2017 ዓ.ም (ፕ.ል.ሚ)

የኢፌዲሪ ፕላንና ልማት ሚኒስቴር በአገር ደረጃ የተቀረጸውን የሰው ሀብት ትግበራ ፕሮጀክት (Human Capital Operation HCO Project) አተገባበር ውጤታማ ለማድረግ በ2017 በጀት ዓመት የታቀዱ ተግባራትን በማከናወን ላይ መሆኑን አስታወቀ። ይህንንም የገለጸው በአለም ባንክ የገንዘብ ድጋፍ የሚከናወነው የHCO  Investment Project Financing  (IPF) የትግበራ ዝግጅት ተጠናቆ ወደ ተግባር መግባቱ በተገለጸበት ወቅት ነው።

ፕሮጀክቱ በሚተገበርባቸው አከባቢዎች የአቅም ግንባታ ስልጠና በአዳማ ከተማ የተሰጠ ሲሆን፣ ስልጠናው ከፌዴራል፣ ከሁሉም ክልሎች፣ ከድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር እንዲሁም ከSPG እና ከConflict, Drought and Refuge (CDR) ወረዳዎች ጥሪ ለተደረገላቸው የልማት ፕላን አመራሮች፣ የስራ ሐላፊዎችና ባለሙያዎች የተደረገ ነው። ስልጠናው በአሳታፊና ባለብዙ ዘርፍ ዕቅድ አዘገጃጀትና አተገባበር

ለተጨማሪ
https://www.facebook.com/share/p/1HayihZXnM/

ከፕላንና ልማት ሚኒስቴር የሚወጡ መረጃዎችን
በዌብሳይት www.mopd.gov.et
በፊስቡክ - https://web.facebook.com/MoPDETH
በትዊተር (X) - https://x.com/MoPD_Ethiopia
በቴሌግራም - https://www.group-telegram.com/ru/PDC_Ethiopia.com ይከታተሉ
👏21



group-telegram.com/PDC_Ethiopia/5538
Create:
Last Update:

የኢፌዲሪ ፕላንና ልማት ሚኒስቴር በአገር ደረጃ የተቀረጸውን የሰው ሀብት ትግበራ ፕሮጀክት (Human Capital Operation-HCO Project) አተገባበር ውጤታማ ለማድረግ በ2017 በጀት ዓመት በእቅድ ከተያዙት ተግባራት መካከል የአቅም ግንባታ ስልጠና መስጠቱን አስታወቀ።
==================================
አዲስ አበባ | ሰኔ 18/2017 ዓ.ም (ፕ.ል.ሚ)

የኢፌዲሪ ፕላንና ልማት ሚኒስቴር በአገር ደረጃ የተቀረጸውን የሰው ሀብት ትግበራ ፕሮጀክት (Human Capital Operation HCO Project) አተገባበር ውጤታማ ለማድረግ በ2017 በጀት ዓመት የታቀዱ ተግባራትን በማከናወን ላይ መሆኑን አስታወቀ። ይህንንም የገለጸው በአለም ባንክ የገንዘብ ድጋፍ የሚከናወነው የHCO  Investment Project Financing  (IPF) የትግበራ ዝግጅት ተጠናቆ ወደ ተግባር መግባቱ በተገለጸበት ወቅት ነው።

ፕሮጀክቱ በሚተገበርባቸው አከባቢዎች የአቅም ግንባታ ስልጠና በአዳማ ከተማ የተሰጠ ሲሆን፣ ስልጠናው ከፌዴራል፣ ከሁሉም ክልሎች፣ ከድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር እንዲሁም ከSPG እና ከConflict, Drought and Refuge (CDR) ወረዳዎች ጥሪ ለተደረገላቸው የልማት ፕላን አመራሮች፣ የስራ ሐላፊዎችና ባለሙያዎች የተደረገ ነው። ስልጠናው በአሳታፊና ባለብዙ ዘርፍ ዕቅድ አዘገጃጀትና አተገባበር

ለተጨማሪ
https://www.facebook.com/share/p/1HayihZXnM/

ከፕላንና ልማት ሚኒስቴር የሚወጡ መረጃዎችን
በዌብሳይት www.mopd.gov.et
በፊስቡክ - https://web.facebook.com/MoPDETH
በትዊተር (X) - https://x.com/MoPD_Ethiopia
በቴሌግራም - https://www.group-telegram.com/ru/PDC_Ethiopia.com ይከታተሉ

BY የኢፌዴሪ ፕላንና ልማት ሚኒስቴር | Ministry of Planning and Development - Ethiopia













Share with your friend now:
group-telegram.com/PDC_Ethiopia/5538

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

In 2014, Pavel Durov fled the country after allies of the Kremlin took control of the social networking site most know just as VK. Russia's intelligence agency had asked Durov to turn over the data of anti-Kremlin protesters. Durov refused to do so. Messages are not fully encrypted by default. That means the company could, in theory, access the content of the messages, or be forced to hand over the data at the request of a government. "We as Ukrainians believe that the truth is on our side, whether it's truth that you're proclaiming about the war and everything else, why would you want to hide it?," he said. As such, the SC would like to remind investors to always exercise caution when evaluating investment opportunities, especially those promising unrealistically high returns with little or no risk. Investors should also never deposit money into someone’s personal bank account if instructed. These administrators had built substantial positions in these scrips prior to the circulation of recommendations and offloaded their positions subsequent to rise in price of these scrips, making significant profits at the expense of unsuspecting investors, Sebi noted.
from ru


Telegram የኢፌዴሪ ፕላንና ልማት ሚኒስቴር | Ministry of Planning and Development - Ethiopia
FROM American