Telegram Group & Telegram Channel
#Ethiopia #Mpox

"በበሽታው የተያዙ ታማሚዎች ቁጥር 18 መድረሱ የተረጋገጠ ሲሆን፣ በበሽታው ከተያዙት ታማሚዎች መካከል የአንድ ወር ህፃን ሕይወት አልፏል" - ጤና ሚኒስቴር

ጤና ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ፣ የMpox በሽታ ታማሚ ግንቦት 16 ቀን 2017 ዓ/ም ከተገኘ ጀምሮ እስከ ሰኔ 4 ቀን 2017  ዓ/ም ድረስ 102 የላብራቶሪ ምርመራዎች መደረጋቸውን አስታውቋል።

"በበሽታው የተያዙ ታማሚዎች ቁጥር 18 መድረሱ የተረጋገጠ ሲሆን፣ በበሽታው ከተያዙት ታማሚዎች መካከል የአንድ ወር ህፃን ሕይወት አልፏል" ብሏል።

እስካሁን ከተያዙት 18 ሰዎች መካከል 5ቱ ሙሉ ለሙሉ ማገገማቸውንም ገልጿል።

በሽታው የተለያዩ ዝርያዎች እንዳሉት፣ ከታማሚዎች በተወሰደ ናሙና የዘረመል ምርመራ ተደርጎ በተገኘው ውጤት ክሌድ 1ቢ (Clade 1b የተባለው የዝርያ አይነት መሆኑን ተረጋግጧል።

"ይህ የቫይረስ ዝርያ በአንጻሩ ከፍተኛ የሚባል የስርጭት መጠን ያለውና በዚህ የቫይረስ ዝርያ ከበሽታው ጋር በተያያዘ የሚከሰት የሞት መጠን በአንጻሩ ከፍተኛ እንደሆነ በሌሎች ሀገራት በተገኘ ልምድ ለማወቅ ተችሏል" ተብሏል።

በሽታውን ለመቆጣጠር ከባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን እየተሰራ መሆኑን የተገለጸ ሲሆን፣ የበሽታው ምልክቶች ካጋጠሙ #በ8335 ወይም 952 ነፃ የስልክ መስመሮች ጥቆማ እንዲሰጥ ማሳሰቢያ ተሰጥቷል።

@ThiqahEth
7💔5😢2



group-telegram.com/thiqahEth/3528
Create:
Last Update:

#Ethiopia #Mpox

"በበሽታው የተያዙ ታማሚዎች ቁጥር 18 መድረሱ የተረጋገጠ ሲሆን፣ በበሽታው ከተያዙት ታማሚዎች መካከል የአንድ ወር ህፃን ሕይወት አልፏል" - ጤና ሚኒስቴር

ጤና ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ፣ የMpox በሽታ ታማሚ ግንቦት 16 ቀን 2017 ዓ/ም ከተገኘ ጀምሮ እስከ ሰኔ 4 ቀን 2017  ዓ/ም ድረስ 102 የላብራቶሪ ምርመራዎች መደረጋቸውን አስታውቋል።

"በበሽታው የተያዙ ታማሚዎች ቁጥር 18 መድረሱ የተረጋገጠ ሲሆን፣ በበሽታው ከተያዙት ታማሚዎች መካከል የአንድ ወር ህፃን ሕይወት አልፏል" ብሏል።

እስካሁን ከተያዙት 18 ሰዎች መካከል 5ቱ ሙሉ ለሙሉ ማገገማቸውንም ገልጿል።

በሽታው የተለያዩ ዝርያዎች እንዳሉት፣ ከታማሚዎች በተወሰደ ናሙና የዘረመል ምርመራ ተደርጎ በተገኘው ውጤት ክሌድ 1ቢ (Clade 1b የተባለው የዝርያ አይነት መሆኑን ተረጋግጧል።

"ይህ የቫይረስ ዝርያ በአንጻሩ ከፍተኛ የሚባል የስርጭት መጠን ያለውና በዚህ የቫይረስ ዝርያ ከበሽታው ጋር በተያያዘ የሚከሰት የሞት መጠን በአንጻሩ ከፍተኛ እንደሆነ በሌሎች ሀገራት በተገኘ ልምድ ለማወቅ ተችሏል" ተብሏል።

በሽታውን ለመቆጣጠር ከባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን እየተሰራ መሆኑን የተገለጸ ሲሆን፣ የበሽታው ምልክቶች ካጋጠሙ #በ8335 ወይም 952 ነፃ የስልክ መስመሮች ጥቆማ እንዲሰጥ ማሳሰቢያ ተሰጥቷል።

@ThiqahEth

BY THIQAH




Share with your friend now:
group-telegram.com/thiqahEth/3528

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The next bit isn’t clear, but Durov reportedly claimed that his resignation, dated March 21st, was an April Fools’ prank. TechCrunch implies that it was a matter of principle, but it’s hard to be clear on the wheres, whos and whys. Similarly, on April 17th, the Moscow Times quoted Durov as saying that he quit the company after being pressured to reveal account details about Ukrainians protesting the then-president Viktor Yanukovych. The Security Service of Ukraine said in a tweet that it was able to effectively target Russian convoys near Kyiv because of messages sent to an official Telegram bot account called "STOP Russian War." In a statement, the regulator said the search and seizure operation was carried out against seven individuals and one corporate entity at multiple locations in Ahmedabad and Bhavnagar in Gujarat, Neemuch in Madhya Pradesh, Delhi, and Mumbai. What distinguishes the app from competitors is its use of what's known as channels: Public or private feeds of photos and videos that can be set up by one person or an organization. The channels have become popular with on-the-ground journalists, aid workers and Ukrainian President Volodymyr Zelenskyy, who broadcasts on a Telegram channel. The channels can be followed by an unlimited number of people. Unlike Facebook, Twitter and other popular social networks, there is no advertising on Telegram and the flow of information is not driven by an algorithm. "There are a lot of things that Telegram could have been doing this whole time. And they know exactly what they are and they've chosen not to do them. That's why I don't trust them," she said.
from ru


Telegram THIQAH
FROM American