Telegram Group & Telegram Channel
በአዋሽ ፈንታሌ ወረዳ ፤ በሳቡሬ ቀበሌ የሚገኙ ሁለት ት/ቤቶች በመሬት መንቀጥቀጥ ጉዳት ደርሶባቸዋል።

ትምህርት ቤቶቹ ዑንጋይቱ የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት እና ሳቡሬ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ናቸው።

የወረዳው ከተማ ልማት ኮንስትራክሽን ጽ/ቤት እንዳለው ፥ ዑንጋይቱ  የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት ካሉት 12 የመማሪያ ክፍሎች ስድስቱ ፤ ሳቡሬ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ካሉት 16 ክፍሎች ስምንቱ መስኮታቸው ረግፏል ፤ ግድግዳቸው የመሰንጠቅና የመፍረስ አደጋ ደርሶበታል፣ ወለላቸውም ሰርጓል።

የዑንጋይቱ ት/ቤት ፤ በመሬት መንቀጥቀጡ ምክንያት በመማሪያ ክፍሎች ላይ ከፍተኛ ጉዳት ከደረሰ በኋላ ተማሪዎችን በዛፍ ስር እና ድንኳን ውስጥ ሲያስተምር ነበር።

ማክሰኞ ታህሳስ 22 ቀን 2017 ዓ/ም ጠዋት 2፡30 የመሬት መንቀጥቀጡ በባሰ ሁኔታ በመከሰቱ  ተማሪዎች እና መምህራን በድንጋጤ ት/ቤቱን ለቀው ወጥተዋል ተማሪዎች  ከዚያ በኋላ አልተመለሱም።

ትምህርት ቤቱ ወላጆቻቸውን ጠርቶ ካነጋገረ በኋላ ወልጆች " ልጆቻችን አብረውን ቢቆዩ ይሻለናል " ስላሉ የመማር ማስተማር ሂደቱ ተቋርጧል።

በወረዳው ከሚገኙት 6 ቀበሌዎች በአራቱ ላይ የመሬት መንቀጥቀጡ በተደጋጋሚ መከሰቱን ተከትሎ ነዋሪዎችን ወደተሻሉ አካባቢዎች የማስፈር ስራ እየተሰራ ነው ተብሏል።

በሌላ በኩል ፥ በሃንሩካ ወረዳም በመሬት መንቀጥቀጥ ምክንያት በትምህርት ቤት ላይ ጉዳት ደርሷል።

ይህ መረጃ ባለቤትነቱ የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እና የአፋር ክልል ትምህርት ቢሮ ነው።

@tikvahethiopia
😭432115🙏59🕊42😢33👏18🤔16😱15



group-telegram.com/tikvahethiopia/93450
Create:
Last Update:

በአዋሽ ፈንታሌ ወረዳ ፤ በሳቡሬ ቀበሌ የሚገኙ ሁለት ት/ቤቶች በመሬት መንቀጥቀጥ ጉዳት ደርሶባቸዋል።

ትምህርት ቤቶቹ ዑንጋይቱ የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት እና ሳቡሬ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ናቸው።

የወረዳው ከተማ ልማት ኮንስትራክሽን ጽ/ቤት እንዳለው ፥ ዑንጋይቱ  የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት ካሉት 12 የመማሪያ ክፍሎች ስድስቱ ፤ ሳቡሬ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ካሉት 16 ክፍሎች ስምንቱ መስኮታቸው ረግፏል ፤ ግድግዳቸው የመሰንጠቅና የመፍረስ አደጋ ደርሶበታል፣ ወለላቸውም ሰርጓል።

የዑንጋይቱ ት/ቤት ፤ በመሬት መንቀጥቀጡ ምክንያት በመማሪያ ክፍሎች ላይ ከፍተኛ ጉዳት ከደረሰ በኋላ ተማሪዎችን በዛፍ ስር እና ድንኳን ውስጥ ሲያስተምር ነበር።

ማክሰኞ ታህሳስ 22 ቀን 2017 ዓ/ም ጠዋት 2፡30 የመሬት መንቀጥቀጡ በባሰ ሁኔታ በመከሰቱ  ተማሪዎች እና መምህራን በድንጋጤ ት/ቤቱን ለቀው ወጥተዋል ተማሪዎች  ከዚያ በኋላ አልተመለሱም።

ትምህርት ቤቱ ወላጆቻቸውን ጠርቶ ካነጋገረ በኋላ ወልጆች " ልጆቻችን አብረውን ቢቆዩ ይሻለናል " ስላሉ የመማር ማስተማር ሂደቱ ተቋርጧል።

በወረዳው ከሚገኙት 6 ቀበሌዎች በአራቱ ላይ የመሬት መንቀጥቀጡ በተደጋጋሚ መከሰቱን ተከትሎ ነዋሪዎችን ወደተሻሉ አካባቢዎች የማስፈር ስራ እየተሰራ ነው ተብሏል።

በሌላ በኩል ፥ በሃንሩካ ወረዳም በመሬት መንቀጥቀጥ ምክንያት በትምህርት ቤት ላይ ጉዳት ደርሷል።

ይህ መረጃ ባለቤትነቱ የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እና የአፋር ክልል ትምህርት ቢሮ ነው።

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA








Share with your friend now:
group-telegram.com/tikvahethiopia/93450

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

"The inflation fire was already hot and now with war-driven inflation added to the mix, it will grow even hotter, setting off a scramble by the world’s central banks to pull back their stimulus earlier than expected," Chris Rupkey, chief economist at FWDBONDS, wrote in an email. "A spike in inflation rates has preceded economic recessions historically and this time prices have soared to levels that once again pose a threat to growth." In a statement, the regulator said the search and seizure operation was carried out against seven individuals and one corporate entity at multiple locations in Ahmedabad and Bhavnagar in Gujarat, Neemuch in Madhya Pradesh, Delhi, and Mumbai. Telegram was co-founded by Pavel and Nikolai Durov, the brothers who had previously created VKontakte. VK is Russia’s equivalent of Facebook, a social network used for public and private messaging, audio and video sharing as well as online gaming. In January, SimpleWeb reported that VK was Russia’s fourth most-visited website, after Yandex, YouTube and Google’s Russian-language homepage. In 2016, Forbes’ Michael Solomon described Pavel Durov (pictured, below) as the “Mark Zuckerberg of Russia.” For Oleksandra Tsekhanovska, head of the Hybrid Warfare Analytical Group at the Kyiv-based Ukraine Crisis Media Center, the effects are both near- and far-reaching. Sebi said data, emails and other documents are being retrieved from the seized devices and detailed investigation is in progress.
from sa


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM American