Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/AddisstandardAmh/-5961-5962-): Failed to open stream: No space left on device in /var/www/group-telegram/post.php on line 50
Addis Standard Amharic | Telegram Webview: AddisstandardAmh/5961 -
Telegram Group & Telegram Channel
#እስራኤል ከ #ኢራን ጋር የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ደረሰች፤ ትራምፕ ሁለቱም አገራት ስምምነቱን እንዳይጥሱት አሳሰቡ

የ #አሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በእስራኤል እና በኢራን መካከል የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት "አሁን በሥራ ላይ ነው" ሲሉ ገልጸው ሁለቱም አገራት ስምምነቱን እንዳይጥሱት አሳስበዋል።

የትራምፕን ንግግር ተከትሎ ከሰዓታት በኋላ የእስራኤል መንግሥት የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ መደረሱን ያረጋገጠ ሲሆን፤ ስምምነቱ ላይ ማንኛውም አይነት ጥሰት ቢያጋጥም አጸፋዊ ምላሽ እንደሚሰጥ አስጠንቅቋል።

ኢራን በበኩሏ ቀደም ሲል ጥቃቷን የምታቆመው እስራኤልም ጥቃቷን የምታቆም ከሆነ ብቻ እንደሆነ ተናግራ ነበር።

ይህ በእንዲህ እንዳለ ኢራን በእስራኤል ላይ ሌሊቱን በፈጸመችው ጥቃት አራት ሰዎች መሞታቸውን እስራኤል አስታውቃለች። በአንጻሩ በቴህራን የሚገኙ የመንግሥት መገናኛ ብዙኃን ደግሞ የተኩስ አቁም ስምምነቱ ወደ ሥራ ከመግባቱ በፊት "የመጨረሻው የሚሳኤል ምት" መካሄዱን ዘግበዋል።

በተመሳሳይ ቴህራንም ሌሊቱን ከፍተኛ ጥቃት የደረሰባት ሲሆን አንድ ነዋሪ "የድንጋጤ ስሜት ተሰምቶኝ ነበረ" ሲሉ ገልጸዋል።

ይህ የተገለጸው ኢራን በሳምንቱ መጨረሻ በኒውክሌር ተቋሞቿ ላይ ለደረሰው ጥቃት የአጸፋ ምላሽ በመስጠት በኳታር በሚገኝ የአሜሪካ የጦር ሰፈር ላይ ሚሳኤሎችን ካስወነጨፈች በኋላ ነው ሲል ቢቢሲ ዘግቧል። ኳታር ሁሉም ሚሳኤሎች መመከት መቻላቸውን ገልጻለች።



group-telegram.com/AddisstandardAmh/5961
Create:
Last Update:

#እስራኤል ከ #ኢራን ጋር የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ደረሰች፤ ትራምፕ ሁለቱም አገራት ስምምነቱን እንዳይጥሱት አሳሰቡ

የ #አሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በእስራኤል እና በኢራን መካከል የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት "አሁን በሥራ ላይ ነው" ሲሉ ገልጸው ሁለቱም አገራት ስምምነቱን እንዳይጥሱት አሳስበዋል።

የትራምፕን ንግግር ተከትሎ ከሰዓታት በኋላ የእስራኤል መንግሥት የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ መደረሱን ያረጋገጠ ሲሆን፤ ስምምነቱ ላይ ማንኛውም አይነት ጥሰት ቢያጋጥም አጸፋዊ ምላሽ እንደሚሰጥ አስጠንቅቋል።

ኢራን በበኩሏ ቀደም ሲል ጥቃቷን የምታቆመው እስራኤልም ጥቃቷን የምታቆም ከሆነ ብቻ እንደሆነ ተናግራ ነበር።

ይህ በእንዲህ እንዳለ ኢራን በእስራኤል ላይ ሌሊቱን በፈጸመችው ጥቃት አራት ሰዎች መሞታቸውን እስራኤል አስታውቃለች። በአንጻሩ በቴህራን የሚገኙ የመንግሥት መገናኛ ብዙኃን ደግሞ የተኩስ አቁም ስምምነቱ ወደ ሥራ ከመግባቱ በፊት "የመጨረሻው የሚሳኤል ምት" መካሄዱን ዘግበዋል።

በተመሳሳይ ቴህራንም ሌሊቱን ከፍተኛ ጥቃት የደረሰባት ሲሆን አንድ ነዋሪ "የድንጋጤ ስሜት ተሰምቶኝ ነበረ" ሲሉ ገልጸዋል።

ይህ የተገለጸው ኢራን በሳምንቱ መጨረሻ በኒውክሌር ተቋሞቿ ላይ ለደረሰው ጥቃት የአጸፋ ምላሽ በመስጠት በኳታር በሚገኝ የአሜሪካ የጦር ሰፈር ላይ ሚሳኤሎችን ካስወነጨፈች በኋላ ነው ሲል ቢቢሲ ዘግቧል። ኳታር ሁሉም ሚሳኤሎች መመከት መቻላቸውን ገልጻለች።

BY Addis Standard Amharic





Share with your friend now:
group-telegram.com/AddisstandardAmh/5961

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

For Oleksandra Tsekhanovska, head of the Hybrid Warfare Analytical Group at the Kyiv-based Ukraine Crisis Media Center, the effects are both near- and far-reaching. Unlike Silicon Valley giants such as Facebook and Twitter, which run very public anti-disinformation programs, Brooking said: "Telegram is famously lax or absent in its content moderation policy." You may recall that, back when Facebook started changing WhatsApp’s terms of service, a number of news outlets reported on, and even recommended, switching to Telegram. Pavel Durov even said that users should delete WhatsApp “unless you are cool with all of your photos and messages becoming public one day.” But Telegram can’t be described as a more-secure version of WhatsApp. However, the perpetrators of such frauds are now adopting new methods and technologies to defraud the investors. "For Telegram, accountability has always been a problem, which is why it was so popular even before the full-scale war with far-right extremists and terrorists from all over the world," she told AFP from her safe house outside the Ukrainian capital.
from sg


Telegram Addis Standard Amharic
FROM American