Telegram Group & Telegram Channel
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ለ’’ሐገር እና ለህዝብ ህልውና ተቆርቋሪዎች ስብስብ’’
የሚለው ስማችሁ አልከበዳችሁም ወይ? 😂 ከጋዜጠኛ ርዕዮት ዓለሙ ለተሰብሳቢዎች የቀረበ ጥያቄ ነው !

ርዕዮት አለሙን ረዘም ላለ ግዜ አውቃታለሁ። ከነልዩነታችን ከማከብራቸው ሰዎች መሃከል አንዷ ነች። ብዙ የማልቀበላቸውን ሃሳቦች ስታነሳ አይቻለሁ። ነገር ግን አንድም ቀን ለነዋይ ብላ እውነትን ስትሸቅጥ አይቻት አላውቅም። አንድም ቀን ያላመነችበትን ነገር ሰውን ለማስደሰት ስትናገር አይቻት አላውቅም። አንድም ቀን በስመ “ተቃውሞ” ሐገሯ ላይ ስትቆምርና የባንዳ ስራ ስትሰራ አይቻት አላውቅም።

መንግስትን መቃወም መብት ነው። አንድን መንግስት ሁሉም ሰው ሊደግፈው አይችልም። ነገር ግን ገና ለገና መንግስትን ጠላሁ ብሎ በኢትዮጵያ ጥቅም ላይ የሚቆምረው ነው የኔ ጠላት። ርዕዮት ብዙ መስዋእትነት የከፈለች ሴት ነች። ወያኔ አንድ ቤት ውስጥ ለአመታት ከአእምሮ በሽተኛ ጋር አስሯት፣ ብዙ ኢሰብአዊ በደል ፈፅሞባት ሊሰብራት ያልቻለ ፅኑ ሴት ነች። ከሐገር እንኳን ለመውጣት እንደሌላው አልቅሳ ተለማምጣና ያላመማትን አመመኝ ብላ ሳይሆን በቄስና በዘመድ አዝማድ ተለምና ከሐገሯ የወጣች ሴት ነች።

ከርዕዮት ታናሽ እህት ጋር ቅርብ የሆነ የቤተሰባዊ አይነት የሚመስል ግንኙነት ስለነበረን አብዛኛውን የርዕዮትን ታሪክ አውቃለሁ በግዜው ብዙ ነገር ስናደርግም ነበር ርዕዮት ከወጣችም በኋላ አሜሪካ እግሯ እንደረገጠ ህመሟ ጨርሶ ሳይድን ወደኤርትራ በርሃ ካልወረድኩ ያለች ሴት ነች።

I wish ሐገሯ ገብታ ከነልዩነቷ በጋዜጠኝነትም ሆነ በመረጠችው ሙያዋ ሐገሯንና ህዝቧን ብታገለግል ምኞቴ ነው። እሱን ማድረግ ባትችል እንኳን ስብእናዋን ስለማውቀው ባለችበት አክባሪዋ ነኝ።

ለማንኛውም ከስር ያለውን ቪዲዮ ሰዎች ልከውልኝ ለማስታወስ ያክል ነው የፃፍኩት። ሃሳቡ ከኔ ተለየም አልተለየም ኢትዮጵያን የሚወድልኝንና በሐገሩ ብሔራዊ ጥቅም የማይደራደርን ሁሉ አከብራለሁ።

ልዩነት ለዘላለም ይኑር ኢትዮጵያዊነት ይለምልም #Ethiopiaዬ ለዘላለም ትኑር



group-telegram.com/NatnaelMekonnen21/45671
Create:
Last Update:

ለ’’ሐገር እና ለህዝብ ህልውና ተቆርቋሪዎች ስብስብ’’
የሚለው ስማችሁ አልከበዳችሁም ወይ? 😂 ከጋዜጠኛ ርዕዮት ዓለሙ ለተሰብሳቢዎች የቀረበ ጥያቄ ነው !

ርዕዮት አለሙን ረዘም ላለ ግዜ አውቃታለሁ። ከነልዩነታችን ከማከብራቸው ሰዎች መሃከል አንዷ ነች። ብዙ የማልቀበላቸውን ሃሳቦች ስታነሳ አይቻለሁ። ነገር ግን አንድም ቀን ለነዋይ ብላ እውነትን ስትሸቅጥ አይቻት አላውቅም። አንድም ቀን ያላመነችበትን ነገር ሰውን ለማስደሰት ስትናገር አይቻት አላውቅም። አንድም ቀን በስመ “ተቃውሞ” ሐገሯ ላይ ስትቆምርና የባንዳ ስራ ስትሰራ አይቻት አላውቅም።

መንግስትን መቃወም መብት ነው። አንድን መንግስት ሁሉም ሰው ሊደግፈው አይችልም። ነገር ግን ገና ለገና መንግስትን ጠላሁ ብሎ በኢትዮጵያ ጥቅም ላይ የሚቆምረው ነው የኔ ጠላት። ርዕዮት ብዙ መስዋእትነት የከፈለች ሴት ነች። ወያኔ አንድ ቤት ውስጥ ለአመታት ከአእምሮ በሽተኛ ጋር አስሯት፣ ብዙ ኢሰብአዊ በደል ፈፅሞባት ሊሰብራት ያልቻለ ፅኑ ሴት ነች። ከሐገር እንኳን ለመውጣት እንደሌላው አልቅሳ ተለማምጣና ያላመማትን አመመኝ ብላ ሳይሆን በቄስና በዘመድ አዝማድ ተለምና ከሐገሯ የወጣች ሴት ነች።

ከርዕዮት ታናሽ እህት ጋር ቅርብ የሆነ የቤተሰባዊ አይነት የሚመስል ግንኙነት ስለነበረን አብዛኛውን የርዕዮትን ታሪክ አውቃለሁ በግዜው ብዙ ነገር ስናደርግም ነበር ርዕዮት ከወጣችም በኋላ አሜሪካ እግሯ እንደረገጠ ህመሟ ጨርሶ ሳይድን ወደኤርትራ በርሃ ካልወረድኩ ያለች ሴት ነች።

I wish ሐገሯ ገብታ ከነልዩነቷ በጋዜጠኝነትም ሆነ በመረጠችው ሙያዋ ሐገሯንና ህዝቧን ብታገለግል ምኞቴ ነው። እሱን ማድረግ ባትችል እንኳን ስብእናዋን ስለማውቀው ባለችበት አክባሪዋ ነኝ።

ለማንኛውም ከስር ያለውን ቪዲዮ ሰዎች ልከውልኝ ለማስታወስ ያክል ነው የፃፍኩት። ሃሳቡ ከኔ ተለየም አልተለየም ኢትዮጵያን የሚወድልኝንና በሐገሩ ብሔራዊ ጥቅም የማይደራደርን ሁሉ አከብራለሁ።

ልዩነት ለዘላለም ይኑር ኢትዮጵያዊነት ይለምልም #Ethiopiaዬ ለዘላለም ትኑር

BY Natnael Mekonnen


Warning: Undefined variable $i in /var/www/group-telegram/post.php on line 260

Share with your friend now:
group-telegram.com/NatnaelMekonnen21/45671

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Asked about its stance on disinformation, Telegram spokesperson Remi Vaughn told AFP: "As noted by our CEO, the sheer volume of information being shared on channels makes it extremely difficult to verify, so it's important that users double-check what they read." What distinguishes the app from competitors is its use of what's known as channels: Public or private feeds of photos and videos that can be set up by one person or an organization. The channels have become popular with on-the-ground journalists, aid workers and Ukrainian President Volodymyr Zelenskyy, who broadcasts on a Telegram channel. The channels can be followed by an unlimited number of people. Unlike Facebook, Twitter and other popular social networks, there is no advertising on Telegram and the flow of information is not driven by an algorithm. A Russian Telegram channel with over 700,000 followers is spreading disinformation about Russia's invasion of Ukraine under the guise of providing "objective information" and fact-checking fake news. Its influence extends beyond the platform, with major Russian publications, government officials, and journalists citing the page's posts. "We're seeing really dramatic moves, and it's all really tied to Ukraine right now, and in a secondary way, in terms of interest rates," Octavio Marenzi, CEO of Opimas, told Yahoo Finance Live on Thursday. "This war in Ukraine is going to give the Fed the ammunition, the cover that it needs, to not raise interest rates too quickly. And I think Jay Powell is a very tepid sort of inflation fighter and he's not going to do as much as he needs to do to get that under control. And this seems like an excuse to kick the can further down the road still and not do too much too soon." Telegram has become more interventionist over time, and has steadily increased its efforts to shut down these accounts. But this has also meant that the company has also engaged with lawmakers more generally, although it maintains that it doesn’t do so willingly. For instance, in September 2021, Telegram reportedly blocked a chat bot in support of (Putin critic) Alexei Navalny during Russia’s most recent parliamentary elections. Pavel Durov was quoted at the time saying that the company was obliged to follow a “legitimate” law of the land. He added that as Apple and Google both follow the law, to violate it would give both platforms a reason to boot the messenger from its stores.
from sg


Telegram Natnael Mekonnen
FROM American