#BahirDarUniversity
በ2017 ዓ.ም ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ ሬዚደንት ሐኪሞች የምዝገባ ጊዜ ሚያዚያ 2 እና 3/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡ በቅጣት ምዝገባ፦ ሚያዚያ 6/2017 ዓ.ም
የምዝገባ ቦታ፦
ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ሬጅስትራር ጥበበ ጊዮን ካምፓስ
ለምዝገባ የሚያስፈልጉ፦
➫ ኦፊሻል ትራንስክሪፕት ለባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በፖ.ሣ.ቁ. 79 ማስላከ፣ መድረሱን ማረጋገጥ እና "TRN" ቁጥር ማቅረብ
➫ የትምህርት ማስረጃዎች (ዋናው እና ኮፒው)
➫ አራት ጉርድ ፎቶግራፍ
➫ የስፖንሰርሺፕ ደብዳቤ (በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ፎርም ተሞልቶ በስፖንሰር አድራጊው ተቋም የተፈረመ)
ለሁሉም ትምህርት ክፍሎች ገለጻ (Orientation) ሚያዚያ 7/2017 ዓ.ም ጠዋት 3፡00 ሰዓት ይሰጣል ተብሏል፡፡
@tikvahuniversity
በ2017 ዓ.ም ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ ሬዚደንት ሐኪሞች የምዝገባ ጊዜ ሚያዚያ 2 እና 3/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡ በቅጣት ምዝገባ፦ ሚያዚያ 6/2017 ዓ.ም
የምዝገባ ቦታ፦
ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ሬጅስትራር ጥበበ ጊዮን ካምፓስ
ለምዝገባ የሚያስፈልጉ፦
➫ ኦፊሻል ትራንስክሪፕት ለባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በፖ.ሣ.ቁ. 79 ማስላከ፣ መድረሱን ማረጋገጥ እና "TRN" ቁጥር ማቅረብ
➫ የትምህርት ማስረጃዎች (ዋናው እና ኮፒው)
➫ አራት ጉርድ ፎቶግራፍ
➫ የስፖንሰርሺፕ ደብዳቤ (በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ፎርም ተሞልቶ በስፖንሰር አድራጊው ተቋም የተፈረመ)
ለሁሉም ትምህርት ክፍሎች ገለጻ (Orientation) ሚያዚያ 7/2017 ዓ.ም ጠዋት 3፡00 ሰዓት ይሰጣል ተብሏል፡፡
@tikvahuniversity
👍100❤18👏4😱2🙏1
group-telegram.com/TikvahUniversity/14090
Create:
Last Update:
Last Update:
#BahirDarUniversity
በ2017 ዓ.ም ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ ሬዚደንት ሐኪሞች የምዝገባ ጊዜ ሚያዚያ 2 እና 3/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡ በቅጣት ምዝገባ፦ ሚያዚያ 6/2017 ዓ.ም
የምዝገባ ቦታ፦
ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ሬጅስትራር ጥበበ ጊዮን ካምፓስ
ለምዝገባ የሚያስፈልጉ፦
➫ ኦፊሻል ትራንስክሪፕት ለባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በፖ.ሣ.ቁ. 79 ማስላከ፣ መድረሱን ማረጋገጥ እና "TRN" ቁጥር ማቅረብ
➫ የትምህርት ማስረጃዎች (ዋናው እና ኮፒው)
➫ አራት ጉርድ ፎቶግራፍ
➫ የስፖንሰርሺፕ ደብዳቤ (በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ፎርም ተሞልቶ በስፖንሰር አድራጊው ተቋም የተፈረመ)
ለሁሉም ትምህርት ክፍሎች ገለጻ (Orientation) ሚያዚያ 7/2017 ዓ.ም ጠዋት 3፡00 ሰዓት ይሰጣል ተብሏል፡፡
@tikvahuniversity
በ2017 ዓ.ም ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ ሬዚደንት ሐኪሞች የምዝገባ ጊዜ ሚያዚያ 2 እና 3/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡ በቅጣት ምዝገባ፦ ሚያዚያ 6/2017 ዓ.ም
የምዝገባ ቦታ፦
ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ሬጅስትራር ጥበበ ጊዮን ካምፓስ
ለምዝገባ የሚያስፈልጉ፦
➫ ኦፊሻል ትራንስክሪፕት ለባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በፖ.ሣ.ቁ. 79 ማስላከ፣ መድረሱን ማረጋገጥ እና "TRN" ቁጥር ማቅረብ
➫ የትምህርት ማስረጃዎች (ዋናው እና ኮፒው)
➫ አራት ጉርድ ፎቶግራፍ
➫ የስፖንሰርሺፕ ደብዳቤ (በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ፎርም ተሞልቶ በስፖንሰር አድራጊው ተቋም የተፈረመ)
ለሁሉም ትምህርት ክፍሎች ገለጻ (Orientation) ሚያዚያ 7/2017 ዓ.ም ጠዋት 3፡00 ሰዓት ይሰጣል ተብሏል፡፡
@tikvahuniversity
BY Tikvah-University


Share with your friend now:
group-telegram.com/TikvahUniversity/14090