Telegram Group & Telegram Channel
ኦፕን ፕላትፎርም - ተከፈተ ፤

ከግንቦት 14 ጀምሮ እስከ ግንቦት 20/2015 ዓ.ም ድረስ ፤

በአካል በመገኘት
ለተዋናይነት ምልመላ እንድታደርጉ እንጋብዛቹሃል ፤

ምልመላ ሚደረግበት ቦታ ፡ አዲስ አበባ ሜክሲኮ አዋሽ ባንክ ዋና መስሪያ ቤት አጠገብ በሚገኝ የመመልመያ ስቱዲያችን ፤

ሰዓት ፡ ከጠዋቱ ሶስት ሰዓት እስከ ቀኑ ስምንት ሰዓት ድረሰ ፤

ጽዎታ ፡ በሁለቱም ጽዎታ ፤

ዕድሜ ፡ ከ15 ዓመት ጀምሮ እስከ 65 ዓመት ድረስ ፤

እንደተለመደው ምንም ዓይነት ክፍያ አንጠይቅም ፡ በቦታው የሚሰጠውን ምዘና ብቁ ሆናችሁ ለምታልፉና በስራ ላይ ለምትሳተፉ እንደስራቹ መጠን ከፍለን እናሰራለን ፤

ምዝናው የሚሰጠው ፡ በአካል ለተገኙ ብቻ ቢሆንም ይህን ማድረግ የማትችሉ ወይም ከአዲስ አበባ ውጭ ያላችሁ በውስጥ በድምጽ አውሩን መፍቴ እንሰጣቹሃለን፡፡

የመመዝኛ ቀን ሁለት ቀናት ሲቀረው ተጨማሪ መረጃዎችን የምንሰጣችሁ ይሆናል፡፡ 😍


በውስጥ ለማውራት በድምጽ ብቻ 👉 @tplatform
ያልገባችሁ ነገር ካለ በውስጥ ጠይቁን
www.group-telegram.com/sg/openplatforms.com



group-telegram.com/openplatforms/265
Create:
Last Update:

ኦፕን ፕላትፎርም - ተከፈተ ፤

ከግንቦት 14 ጀምሮ እስከ ግንቦት 20/2015 ዓ.ም ድረስ ፤

በአካል በመገኘት
ለተዋናይነት ምልመላ እንድታደርጉ እንጋብዛቹሃል ፤

ምልመላ ሚደረግበት ቦታ ፡ አዲስ አበባ ሜክሲኮ አዋሽ ባንክ ዋና መስሪያ ቤት አጠገብ በሚገኝ የመመልመያ ስቱዲያችን ፤

ሰዓት ፡ ከጠዋቱ ሶስት ሰዓት እስከ ቀኑ ስምንት ሰዓት ድረሰ ፤

ጽዎታ ፡ በሁለቱም ጽዎታ ፤

ዕድሜ ፡ ከ15 ዓመት ጀምሮ እስከ 65 ዓመት ድረስ ፤

እንደተለመደው ምንም ዓይነት ክፍያ አንጠይቅም ፡ በቦታው የሚሰጠውን ምዘና ብቁ ሆናችሁ ለምታልፉና በስራ ላይ ለምትሳተፉ እንደስራቹ መጠን ከፍለን እናሰራለን ፤

ምዝናው የሚሰጠው ፡ በአካል ለተገኙ ብቻ ቢሆንም ይህን ማድረግ የማትችሉ ወይም ከአዲስ አበባ ውጭ ያላችሁ በውስጥ በድምጽ አውሩን መፍቴ እንሰጣቹሃለን፡፡

የመመዝኛ ቀን ሁለት ቀናት ሲቀረው ተጨማሪ መረጃዎችን የምንሰጣችሁ ይሆናል፡፡ 😍


በውስጥ ለማውራት በድምጽ ብቻ 👉 @tplatform
ያልገባችሁ ነገር ካለ በውስጥ ጠይቁን
www.group-telegram.com/sg/openplatforms.com

BY OPEN PLATFORM




Share with your friend now:
group-telegram.com/openplatforms/265

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

These entities are reportedly operating nine Telegram channels with more than five million subscribers to whom they were making recommendations on selected listed scrips. Such recommendations induced the investors to deal in the said scrips, thereby creating artificial volume and price rise. Ukrainian forces have since put up a strong resistance to the Russian troops amid the war that has left hundreds of Ukrainian civilians, including children, dead, according to the United Nations. Ukrainian and international officials have accused Russia of targeting civilian populations with shelling and bombardments. Meanwhile, a completely redesigned attachment menu appears when sending multiple photos or vides. Users can tap "X selected" (X being the number of items) at the top of the panel to preview how the album will look in the chat when it's sent, as well as rearrange or remove selected media. Russians and Ukrainians are both prolific users of Telegram. They rely on the app for channels that act as newsfeeds, group chats (both public and private), and one-to-one communication. Since the Russian invasion of Ukraine, Telegram has remained an important lifeline for both Russians and Ukrainians, as a way of staying aware of the latest news and keeping in touch with loved ones. Artem Kliuchnikov and his family fled Ukraine just days before the Russian invasion.
from sg


Telegram OPEN PLATFORM
FROM American