Telegram Group & Telegram Channel
#Urgent🚨

እየደበደቡት ጥርሱን አውልቀውታል። ሙሉውን ቪዲዮ ለመመልከት ሰቀጠጠኝ። አጋቾቹ 800 ሺሕ ብር ጠይቀዋል” - እርዱኝ ያሉ የታጋች ወንድም

በባህር ዳር ዩቨርቨሲቲ የ4 ዓመት የመካኒካል ኢንጅነሪንግ ተማሪ የነበረው ወጣት ሙላት ተቀባ አስረሴ በሊቢያ በአጋቾች ተይዞ በድብደባ አካላዊ ጉዳት እየደረሰበት መሆኑን ቤተሰቦቹና የቅርብ ሰዎቹ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገለጹ።

የታጋች ወንድም አቶ ደጉ ተቀባ አስረሴ፣ “ ጎንደር ጦርነት ስላለ ገንዘቡን ለመላክ ተንቀሳቅሶ መስራት አልተቻለም። ቦታ ነበረችኝ ለመሸጥ እንኳ በዚሁ በጸጥታው ችግር ገዢ የለም። እባካችሁ ወንድሜን አድኑልኝ ” ሲሉ ተማጽዋል።

ታጋቹ ያለበትን ሁኔታ ሲገልጹም፣ “ እየደበደቡት ጥርሱን አውልቀውታል። ሙሉውን ቪዲዮ ለመመልከት ሰቀጠጠኝ። አጋቾቹ 800 ሺሕ ብር ጠይቀዋል። ገንዘቡን መላክ አልቻልኩም። ወላጆቻችን አዛውንቶች ናቸው ” ነው ያሉት።

በሰሜን ጎንደር ዞን ጠለምት ወረዳ አቃቢ ሕግ በመሆን ተቀጥረው እንደሚሰሩ ገልጸው፣ አሁን ባላቸው አነስተኛ ደመወዝ የተጠየቀውን ገንዘብ ማሟላት እንደማይችሉ አስረድተዋል።

“ አጋቾቹ ‘ቶሎ ካላክ እንገለዋለን እያሉኝ’ ነው ” ያሉቴ አቶ ደጉ፣ ወጣቱ ዘንድሮ ተመራቂ እንደነበር፣ ወደ አውሮፓ ድንበር ሊያቋርጥ ሲል ከታገተ ወራቶች እንዳስቆጠረ ገልጸዋል።

በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ትምህርታቸውን እየተከታተሉ የሚገኙ ሁለት የታጋቹ የቅርብ ጓደኞች በበኩላቸው፣ ተማሪ ሙላት ታግቶ እየተደበደበ እንደሆነ፣ ከዩኒቨርሲቲው ደብዳቤ አጽፈው ገንዘብ እያሰባሰቡ መሆኑን ነግረውናል።

ከጓደኞቹ አንዱ በሰጠው ቃል፣ “ ተማሪ ሙላት ወደ አውሮፓ ሊወጣ ሲል ታግቶ ይገኛል። እንደኛ ተመራቂ ነው የነበረው በዚህ ዓመት። የሰሜን ጎንደር ዞን ጠለምት ወረዳ ነዋሪ ነው ” ብሏል።

የታጋቹ ወንድምና ጓደኞቹ፣ ታጋቹ በአጋቾች እየደረሰበት ያለውን ስቃይ የሚያሳይ ቪዲዮ የላኩ ሲሆን፣ ከላይ ተያይዟል።

መርዳት ለምትሹ 1000281326795 የአቶ ደጉ ተቀባ አስረሴ የንግድ ባንክ ሒሳብ ቁጥር ነው። አቶ ደጉን በዚህ ስልክ 0931494332 ማግኘት ይቻላል።

የፖሊ ግቢ ተማሪዎችም በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000660181036 እና በአቢሲንያ ባንክ 209476797 አካውንት በመክፈት ድጋፍ እያሰባሰበ ነው።

#TikvahErhiopiaFamilyAA

@tikvahethiopia
😢3.33K😭1.41K307🙏286😡71🕊66😱58🤔27👏23🥰22



group-telegram.com/tikvahethiopia/92174
Create:
Last Update:

#Urgent🚨

እየደበደቡት ጥርሱን አውልቀውታል። ሙሉውን ቪዲዮ ለመመልከት ሰቀጠጠኝ። አጋቾቹ 800 ሺሕ ብር ጠይቀዋል” - እርዱኝ ያሉ የታጋች ወንድም

በባህር ዳር ዩቨርቨሲቲ የ4 ዓመት የመካኒካል ኢንጅነሪንግ ተማሪ የነበረው ወጣት ሙላት ተቀባ አስረሴ በሊቢያ በአጋቾች ተይዞ በድብደባ አካላዊ ጉዳት እየደረሰበት መሆኑን ቤተሰቦቹና የቅርብ ሰዎቹ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገለጹ።

የታጋች ወንድም አቶ ደጉ ተቀባ አስረሴ፣ “ ጎንደር ጦርነት ስላለ ገንዘቡን ለመላክ ተንቀሳቅሶ መስራት አልተቻለም። ቦታ ነበረችኝ ለመሸጥ እንኳ በዚሁ በጸጥታው ችግር ገዢ የለም። እባካችሁ ወንድሜን አድኑልኝ ” ሲሉ ተማጽዋል።

ታጋቹ ያለበትን ሁኔታ ሲገልጹም፣ “ እየደበደቡት ጥርሱን አውልቀውታል። ሙሉውን ቪዲዮ ለመመልከት ሰቀጠጠኝ። አጋቾቹ 800 ሺሕ ብር ጠይቀዋል። ገንዘቡን መላክ አልቻልኩም። ወላጆቻችን አዛውንቶች ናቸው ” ነው ያሉት።

በሰሜን ጎንደር ዞን ጠለምት ወረዳ አቃቢ ሕግ በመሆን ተቀጥረው እንደሚሰሩ ገልጸው፣ አሁን ባላቸው አነስተኛ ደመወዝ የተጠየቀውን ገንዘብ ማሟላት እንደማይችሉ አስረድተዋል።

“ አጋቾቹ ‘ቶሎ ካላክ እንገለዋለን እያሉኝ’ ነው ” ያሉቴ አቶ ደጉ፣ ወጣቱ ዘንድሮ ተመራቂ እንደነበር፣ ወደ አውሮፓ ድንበር ሊያቋርጥ ሲል ከታገተ ወራቶች እንዳስቆጠረ ገልጸዋል።

በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ትምህርታቸውን እየተከታተሉ የሚገኙ ሁለት የታጋቹ የቅርብ ጓደኞች በበኩላቸው፣ ተማሪ ሙላት ታግቶ እየተደበደበ እንደሆነ፣ ከዩኒቨርሲቲው ደብዳቤ አጽፈው ገንዘብ እያሰባሰቡ መሆኑን ነግረውናል።

ከጓደኞቹ አንዱ በሰጠው ቃል፣ “ ተማሪ ሙላት ወደ አውሮፓ ሊወጣ ሲል ታግቶ ይገኛል። እንደኛ ተመራቂ ነው የነበረው በዚህ ዓመት። የሰሜን ጎንደር ዞን ጠለምት ወረዳ ነዋሪ ነው ” ብሏል።

የታጋቹ ወንድምና ጓደኞቹ፣ ታጋቹ በአጋቾች እየደረሰበት ያለውን ስቃይ የሚያሳይ ቪዲዮ የላኩ ሲሆን፣ ከላይ ተያይዟል።

መርዳት ለምትሹ 1000281326795 የአቶ ደጉ ተቀባ አስረሴ የንግድ ባንክ ሒሳብ ቁጥር ነው። አቶ ደጉን በዚህ ስልክ 0931494332 ማግኘት ይቻላል።

የፖሊ ግቢ ተማሪዎችም በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000660181036 እና በአቢሲንያ ባንክ 209476797 አካውንት በመክፈት ድጋፍ እያሰባሰበ ነው።

#TikvahErhiopiaFamilyAA

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA








Share with your friend now:
group-telegram.com/tikvahethiopia/92174

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

As a result, the pandemic saw many newcomers to Telegram, including prominent anti-vaccine activists who used the app's hands-off approach to share false information on shots, a study from the Institute for Strategic Dialogue shows. The Dow Jones Industrial Average fell 230 points, or 0.7%. Meanwhile, the S&P 500 and the Nasdaq Composite dropped 1.3% and 2.2%, respectively. All three indexes began the day with gains before selling off. Artem Kliuchnikov and his family fled Ukraine just days before the Russian invasion. But the Ukraine Crisis Media Center's Tsekhanovska points out that communications are often down in zones most affected by the war, making this sort of cross-referencing a luxury many cannot afford. As such, the SC would like to remind investors to always exercise caution when evaluating investment opportunities, especially those promising unrealistically high returns with little or no risk. Investors should also never deposit money into someone’s personal bank account if instructed.
from sg


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM American