Telegram Group & Telegram Channel
በፓኪስታን በደረሰ የጎርፍ አደጋ የ320 ሰዎች ህይወት አለፈ።

በሀገሪቱ ሰሜናዊ ክፍል የጣለው ከባድ ዝናብ ባለፉት 48 ሰዓታት እስከዛሬ ታይቶ የማይታወቅ አደጋ አድርሷል ተብሏል።

25ቱ ሟቾች ፓኪስታን በምታስተዳድረው የካሽሚር ግዛት፣ አምስቱ ደግሞ በጊልጅት ባልቲስታን ከተማ የሚኖሩ መሆናቸው ተረጋግጧል።

በካይበር ግዛት ብቻ 307 ሰዎች መሞታቸውን የአደጋ አስተዳደር ባለስልጣን ቃል አቀባይ መሐመድ ሱሀይል ገልጸዋል።

በመቶዎች የሚቆጠሩ የአደጋ ጊዜ ባለሙያዎች ወ ደስፍራው መላካቸውን ሱሀይል ተናግረዋል።

"አደጋ ወደ ደረሰበት ቦታ ለመግባት መንገዱ አዳጋች ቢሆንም፣ ባለሙያዎቹ ህይወት ለማዳን ሲባል ብዙ ኪሎሜትሮችን በእግራቸው ተጉዘዋል" ነው ያሉት።

የሀገሪቱ ሜትሮዎሎጂ ቢሮ በመጪዎቹ ቀናትም ከባድ ዝናብ እንደሚጠበቅ ትንበያውን አስቀምጧል።

623 ፓኪስታናውያን በአንድ ሳምንት ውስጥ በደረሰ የጎርፍ አደጋ ህይወታቸው ማለፉ ተገልጿል። #thestraightstimes

@ThiqahEth
😭19😢43



group-telegram.com/thiqahEth/4236
Create:
Last Update:

በፓኪስታን በደረሰ የጎርፍ አደጋ የ320 ሰዎች ህይወት አለፈ።

በሀገሪቱ ሰሜናዊ ክፍል የጣለው ከባድ ዝናብ ባለፉት 48 ሰዓታት እስከዛሬ ታይቶ የማይታወቅ አደጋ አድርሷል ተብሏል።

25ቱ ሟቾች ፓኪስታን በምታስተዳድረው የካሽሚር ግዛት፣ አምስቱ ደግሞ በጊልጅት ባልቲስታን ከተማ የሚኖሩ መሆናቸው ተረጋግጧል።

በካይበር ግዛት ብቻ 307 ሰዎች መሞታቸውን የአደጋ አስተዳደር ባለስልጣን ቃል አቀባይ መሐመድ ሱሀይል ገልጸዋል።

በመቶዎች የሚቆጠሩ የአደጋ ጊዜ ባለሙያዎች ወ ደስፍራው መላካቸውን ሱሀይል ተናግረዋል።

"አደጋ ወደ ደረሰበት ቦታ ለመግባት መንገዱ አዳጋች ቢሆንም፣ ባለሙያዎቹ ህይወት ለማዳን ሲባል ብዙ ኪሎሜትሮችን በእግራቸው ተጉዘዋል" ነው ያሉት።

የሀገሪቱ ሜትሮዎሎጂ ቢሮ በመጪዎቹ ቀናትም ከባድ ዝናብ እንደሚጠበቅ ትንበያውን አስቀምጧል።

623 ፓኪስታናውያን በአንድ ሳምንት ውስጥ በደረሰ የጎርፍ አደጋ ህይወታቸው ማለፉ ተገልጿል። #thestraightstimes

@ThiqahEth

BY THIQAH








Share with your friend now:
group-telegram.com/thiqahEth/4236

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The regulator said it has been undertaking several campaigns to educate the investors to be vigilant while taking investment decisions based on stock tips. Perpetrators of such fraud use various marketing techniques to attract subscribers on their social media channels. During the operations, Sebi officials seized various records and documents, including 34 mobile phones, six laptops, four desktops, four tablets, two hard drive disks and one pen drive from the custody of these persons. "He has to start being more proactive and to find a real solution to this situation, not stay in standby without interfering. It's a very irresponsible position from the owner of Telegram," she said. Sebi said data, emails and other documents are being retrieved from the seized devices and detailed investigation is in progress.
from us


Telegram THIQAH
FROM American