በፓኪስታን በደረሰ የጎርፍ አደጋ የ320 ሰዎች ህይወት አለፈ።
በሀገሪቱ ሰሜናዊ ክፍል የጣለው ከባድ ዝናብ ባለፉት 48 ሰዓታት እስከዛሬ ታይቶ የማይታወቅ አደጋ አድርሷል ተብሏል።
25ቱ ሟቾች ፓኪስታን በምታስተዳድረው የካሽሚር ግዛት፣ አምስቱ ደግሞ በጊልጅት ባልቲስታን ከተማ የሚኖሩ መሆናቸው ተረጋግጧል።
በካይበር ግዛት ብቻ 307 ሰዎች መሞታቸውን የአደጋ አስተዳደር ባለስልጣን ቃል አቀባይ መሐመድ ሱሀይል ገልጸዋል።
በመቶዎች የሚቆጠሩ የአደጋ ጊዜ ባለሙያዎች ወ ደስፍራው መላካቸውን ሱሀይል ተናግረዋል።
"አደጋ ወደ ደረሰበት ቦታ ለመግባት መንገዱ አዳጋች ቢሆንም፣ ባለሙያዎቹ ህይወት ለማዳን ሲባል ብዙ ኪሎሜትሮችን በእግራቸው ተጉዘዋል" ነው ያሉት።
የሀገሪቱ ሜትሮዎሎጂ ቢሮ በመጪዎቹ ቀናትም ከባድ ዝናብ እንደሚጠበቅ ትንበያውን አስቀምጧል።
623 ፓኪስታናውያን በአንድ ሳምንት ውስጥ በደረሰ የጎርፍ አደጋ ህይወታቸው ማለፉ ተገልጿል። #thestraightstimes
@ThiqahEth
በሀገሪቱ ሰሜናዊ ክፍል የጣለው ከባድ ዝናብ ባለፉት 48 ሰዓታት እስከዛሬ ታይቶ የማይታወቅ አደጋ አድርሷል ተብሏል።
25ቱ ሟቾች ፓኪስታን በምታስተዳድረው የካሽሚር ግዛት፣ አምስቱ ደግሞ በጊልጅት ባልቲስታን ከተማ የሚኖሩ መሆናቸው ተረጋግጧል።
በካይበር ግዛት ብቻ 307 ሰዎች መሞታቸውን የአደጋ አስተዳደር ባለስልጣን ቃል አቀባይ መሐመድ ሱሀይል ገልጸዋል።
በመቶዎች የሚቆጠሩ የአደጋ ጊዜ ባለሙያዎች ወ ደስፍራው መላካቸውን ሱሀይል ተናግረዋል።
"አደጋ ወደ ደረሰበት ቦታ ለመግባት መንገዱ አዳጋች ቢሆንም፣ ባለሙያዎቹ ህይወት ለማዳን ሲባል ብዙ ኪሎሜትሮችን በእግራቸው ተጉዘዋል" ነው ያሉት።
የሀገሪቱ ሜትሮዎሎጂ ቢሮ በመጪዎቹ ቀናትም ከባድ ዝናብ እንደሚጠበቅ ትንበያውን አስቀምጧል።
623 ፓኪስታናውያን በአንድ ሳምንት ውስጥ በደረሰ የጎርፍ አደጋ ህይወታቸው ማለፉ ተገልጿል። #thestraightstimes
@ThiqahEth
😭19😢4❤3
group-telegram.com/thiqahEth/4236
Create:
Last Update:
Last Update:
በፓኪስታን በደረሰ የጎርፍ አደጋ የ320 ሰዎች ህይወት አለፈ።
በሀገሪቱ ሰሜናዊ ክፍል የጣለው ከባድ ዝናብ ባለፉት 48 ሰዓታት እስከዛሬ ታይቶ የማይታወቅ አደጋ አድርሷል ተብሏል።
25ቱ ሟቾች ፓኪስታን በምታስተዳድረው የካሽሚር ግዛት፣ አምስቱ ደግሞ በጊልጅት ባልቲስታን ከተማ የሚኖሩ መሆናቸው ተረጋግጧል።
በካይበር ግዛት ብቻ 307 ሰዎች መሞታቸውን የአደጋ አስተዳደር ባለስልጣን ቃል አቀባይ መሐመድ ሱሀይል ገልጸዋል።
በመቶዎች የሚቆጠሩ የአደጋ ጊዜ ባለሙያዎች ወ ደስፍራው መላካቸውን ሱሀይል ተናግረዋል።
"አደጋ ወደ ደረሰበት ቦታ ለመግባት መንገዱ አዳጋች ቢሆንም፣ ባለሙያዎቹ ህይወት ለማዳን ሲባል ብዙ ኪሎሜትሮችን በእግራቸው ተጉዘዋል" ነው ያሉት።
የሀገሪቱ ሜትሮዎሎጂ ቢሮ በመጪዎቹ ቀናትም ከባድ ዝናብ እንደሚጠበቅ ትንበያውን አስቀምጧል።
623 ፓኪስታናውያን በአንድ ሳምንት ውስጥ በደረሰ የጎርፍ አደጋ ህይወታቸው ማለፉ ተገልጿል። #thestraightstimes
@ThiqahEth
በሀገሪቱ ሰሜናዊ ክፍል የጣለው ከባድ ዝናብ ባለፉት 48 ሰዓታት እስከዛሬ ታይቶ የማይታወቅ አደጋ አድርሷል ተብሏል።
25ቱ ሟቾች ፓኪስታን በምታስተዳድረው የካሽሚር ግዛት፣ አምስቱ ደግሞ በጊልጅት ባልቲስታን ከተማ የሚኖሩ መሆናቸው ተረጋግጧል።
በካይበር ግዛት ብቻ 307 ሰዎች መሞታቸውን የአደጋ አስተዳደር ባለስልጣን ቃል አቀባይ መሐመድ ሱሀይል ገልጸዋል።
በመቶዎች የሚቆጠሩ የአደጋ ጊዜ ባለሙያዎች ወ ደስፍራው መላካቸውን ሱሀይል ተናግረዋል።
"አደጋ ወደ ደረሰበት ቦታ ለመግባት መንገዱ አዳጋች ቢሆንም፣ ባለሙያዎቹ ህይወት ለማዳን ሲባል ብዙ ኪሎሜትሮችን በእግራቸው ተጉዘዋል" ነው ያሉት።
የሀገሪቱ ሜትሮዎሎጂ ቢሮ በመጪዎቹ ቀናትም ከባድ ዝናብ እንደሚጠበቅ ትንበያውን አስቀምጧል።
623 ፓኪስታናውያን በአንድ ሳምንት ውስጥ በደረሰ የጎርፍ አደጋ ህይወታቸው ማለፉ ተገልጿል። #thestraightstimes
@ThiqahEth
BY THIQAH





Share with your friend now:
group-telegram.com/thiqahEth/4236