Telegram Group & Telegram Channel
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ለ’’ሐገር እና ለህዝብ ህልውና ተቆርቋሪዎች ስብስብ’’
የሚለው ስማችሁ አልከበዳችሁም ወይ? 😂 ከጋዜጠኛ ርዕዮት ዓለሙ ለተሰብሳቢዎች የቀረበ ጥያቄ ነው !

ርዕዮት አለሙን ረዘም ላለ ግዜ አውቃታለሁ። ከነልዩነታችን ከማከብራቸው ሰዎች መሃከል አንዷ ነች። ብዙ የማልቀበላቸውን ሃሳቦች ስታነሳ አይቻለሁ። ነገር ግን አንድም ቀን ለነዋይ ብላ እውነትን ስትሸቅጥ አይቻት አላውቅም። አንድም ቀን ያላመነችበትን ነገር ሰውን ለማስደሰት ስትናገር አይቻት አላውቅም። አንድም ቀን በስመ “ተቃውሞ” ሐገሯ ላይ ስትቆምርና የባንዳ ስራ ስትሰራ አይቻት አላውቅም።

መንግስትን መቃወም መብት ነው። አንድን መንግስት ሁሉም ሰው ሊደግፈው አይችልም። ነገር ግን ገና ለገና መንግስትን ጠላሁ ብሎ በኢትዮጵያ ጥቅም ላይ የሚቆምረው ነው የኔ ጠላት። ርዕዮት ብዙ መስዋእትነት የከፈለች ሴት ነች። ወያኔ አንድ ቤት ውስጥ ለአመታት ከአእምሮ በሽተኛ ጋር አስሯት፣ ብዙ ኢሰብአዊ በደል ፈፅሞባት ሊሰብራት ያልቻለ ፅኑ ሴት ነች። ከሐገር እንኳን ለመውጣት እንደሌላው አልቅሳ ተለማምጣና ያላመማትን አመመኝ ብላ ሳይሆን በቄስና በዘመድ አዝማድ ተለምና ከሐገሯ የወጣች ሴት ነች።

ከርዕዮት ታናሽ እህት ጋር ቅርብ የሆነ የቤተሰባዊ አይነት የሚመስል ግንኙነት ስለነበረን አብዛኛውን የርዕዮትን ታሪክ አውቃለሁ በግዜው ብዙ ነገር ስናደርግም ነበር ርዕዮት ከወጣችም በኋላ አሜሪካ እግሯ እንደረገጠ ህመሟ ጨርሶ ሳይድን ወደኤርትራ በርሃ ካልወረድኩ ያለች ሴት ነች።

I wish ሐገሯ ገብታ ከነልዩነቷ በጋዜጠኝነትም ሆነ በመረጠችው ሙያዋ ሐገሯንና ህዝቧን ብታገለግል ምኞቴ ነው። እሱን ማድረግ ባትችል እንኳን ስብእናዋን ስለማውቀው ባለችበት አክባሪዋ ነኝ።

ለማንኛውም ከስር ያለውን ቪዲዮ ሰዎች ልከውልኝ ለማስታወስ ያክል ነው የፃፍኩት። ሃሳቡ ከኔ ተለየም አልተለየም ኢትዮጵያን የሚወድልኝንና በሐገሩ ብሔራዊ ጥቅም የማይደራደርን ሁሉ አከብራለሁ።

ልዩነት ለዘላለም ይኑር ኢትዮጵያዊነት ይለምልም #Ethiopiaዬ ለዘላለም ትኑር



group-telegram.com/NatnaelMekonnen21/45671
Create:
Last Update:

ለ’’ሐገር እና ለህዝብ ህልውና ተቆርቋሪዎች ስብስብ’’
የሚለው ስማችሁ አልከበዳችሁም ወይ? 😂 ከጋዜጠኛ ርዕዮት ዓለሙ ለተሰብሳቢዎች የቀረበ ጥያቄ ነው !

ርዕዮት አለሙን ረዘም ላለ ግዜ አውቃታለሁ። ከነልዩነታችን ከማከብራቸው ሰዎች መሃከል አንዷ ነች። ብዙ የማልቀበላቸውን ሃሳቦች ስታነሳ አይቻለሁ። ነገር ግን አንድም ቀን ለነዋይ ብላ እውነትን ስትሸቅጥ አይቻት አላውቅም። አንድም ቀን ያላመነችበትን ነገር ሰውን ለማስደሰት ስትናገር አይቻት አላውቅም። አንድም ቀን በስመ “ተቃውሞ” ሐገሯ ላይ ስትቆምርና የባንዳ ስራ ስትሰራ አይቻት አላውቅም።

መንግስትን መቃወም መብት ነው። አንድን መንግስት ሁሉም ሰው ሊደግፈው አይችልም። ነገር ግን ገና ለገና መንግስትን ጠላሁ ብሎ በኢትዮጵያ ጥቅም ላይ የሚቆምረው ነው የኔ ጠላት። ርዕዮት ብዙ መስዋእትነት የከፈለች ሴት ነች። ወያኔ አንድ ቤት ውስጥ ለአመታት ከአእምሮ በሽተኛ ጋር አስሯት፣ ብዙ ኢሰብአዊ በደል ፈፅሞባት ሊሰብራት ያልቻለ ፅኑ ሴት ነች። ከሐገር እንኳን ለመውጣት እንደሌላው አልቅሳ ተለማምጣና ያላመማትን አመመኝ ብላ ሳይሆን በቄስና በዘመድ አዝማድ ተለምና ከሐገሯ የወጣች ሴት ነች።

ከርዕዮት ታናሽ እህት ጋር ቅርብ የሆነ የቤተሰባዊ አይነት የሚመስል ግንኙነት ስለነበረን አብዛኛውን የርዕዮትን ታሪክ አውቃለሁ በግዜው ብዙ ነገር ስናደርግም ነበር ርዕዮት ከወጣችም በኋላ አሜሪካ እግሯ እንደረገጠ ህመሟ ጨርሶ ሳይድን ወደኤርትራ በርሃ ካልወረድኩ ያለች ሴት ነች።

I wish ሐገሯ ገብታ ከነልዩነቷ በጋዜጠኝነትም ሆነ በመረጠችው ሙያዋ ሐገሯንና ህዝቧን ብታገለግል ምኞቴ ነው። እሱን ማድረግ ባትችል እንኳን ስብእናዋን ስለማውቀው ባለችበት አክባሪዋ ነኝ።

ለማንኛውም ከስር ያለውን ቪዲዮ ሰዎች ልከውልኝ ለማስታወስ ያክል ነው የፃፍኩት። ሃሳቡ ከኔ ተለየም አልተለየም ኢትዮጵያን የሚወድልኝንና በሐገሩ ብሔራዊ ጥቅም የማይደራደርን ሁሉ አከብራለሁ።

ልዩነት ለዘላለም ይኑር ኢትዮጵያዊነት ይለምልም #Ethiopiaዬ ለዘላለም ትኑር

BY Natnael Mekonnen


Warning: Undefined variable $i in /var/www/group-telegram/post.php on line 260

Share with your friend now:
group-telegram.com/NatnaelMekonnen21/45671

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Also in the latest update is the ability for users to create a unique @username from the Settings page, providing others with an easy way to contact them via Search or their t.me/username link without sharing their phone number. You may recall that, back when Facebook started changing WhatsApp’s terms of service, a number of news outlets reported on, and even recommended, switching to Telegram. Pavel Durov even said that users should delete WhatsApp “unless you are cool with all of your photos and messages becoming public one day.” But Telegram can’t be described as a more-secure version of WhatsApp. The perpetrators use various names to carry out the investment scams. They may also impersonate or clone licensed capital market intermediaries by using the names, logos, credentials, websites and other details of the legitimate entities to promote the illegal schemes. As such, the SC would like to remind investors to always exercise caution when evaluating investment opportunities, especially those promising unrealistically high returns with little or no risk. Investors should also never deposit money into someone’s personal bank account if instructed. Telegram users are able to send files of any type up to 2GB each and access them from any device, with no limit on cloud storage, which has made downloading files more popular on the platform.
from tr


Telegram Natnael Mekonnen
FROM American