Telegram Group & Telegram Channel
"ወደፊት በመጥፎ መንገድ ካልሄደ፣ ቲክቶክ አሁን ላይ ጥሩ ቅርጽ ይዟል"  - የአሜሪካው ፕሬዚዳንት

ትራምፕ ለቲክቶክ ተጨማሪ 90 ቀናት ፈቀዱ።

ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ቲክ ቶክ የተሰኘው የተንቀሳቃሽ ምስል መተግበሪያ "ብሔራዊ ደህንነት ስጋት" ነው በሚል የባይደን አስተዳደር ካገደው በኋላ በ24 ሰዓት ውስጥ በመሻር ወደ አገልግሎት መልሰውታል።

"ወደፊት በመጥፎ መንገድ ካልሄደ፣ ቲክቶክ አሁን ላይ ጥሩ ቅርጽ ይዟል" ሲሉ ተናግረዋል።

ባለቤትነቱ የቻይናው ባይትዳንስ ኩባንያ የሆነው ይህ መተግበሪያ በአሜሪካ እንዲታገድ የተወሰነ ቢሆንም፣ ትራምፕ ግን የተወሰነ ድርሻውን ለአሜሪካ መሸጥ እንዳለበት አሳስበዋል።

ፕሬዝዳንቱ የቲክቶክ መተግበሪያ እንዳይዘጋ ተመሳሳይ ውሳኔ ሲያሳልፉ ይህ ለሦስተኛ ጊዜ ነው። #nbcnews   #thekoreaherald

@ThiqahEth
9🙏8😱1😡1



group-telegram.com/thiqahEth/3690
Create:
Last Update:

"ወደፊት በመጥፎ መንገድ ካልሄደ፣ ቲክቶክ አሁን ላይ ጥሩ ቅርጽ ይዟል"  - የአሜሪካው ፕሬዚዳንት

ትራምፕ ለቲክቶክ ተጨማሪ 90 ቀናት ፈቀዱ።

ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ቲክ ቶክ የተሰኘው የተንቀሳቃሽ ምስል መተግበሪያ "ብሔራዊ ደህንነት ስጋት" ነው በሚል የባይደን አስተዳደር ካገደው በኋላ በ24 ሰዓት ውስጥ በመሻር ወደ አገልግሎት መልሰውታል።

"ወደፊት በመጥፎ መንገድ ካልሄደ፣ ቲክቶክ አሁን ላይ ጥሩ ቅርጽ ይዟል" ሲሉ ተናግረዋል።

ባለቤትነቱ የቻይናው ባይትዳንስ ኩባንያ የሆነው ይህ መተግበሪያ በአሜሪካ እንዲታገድ የተወሰነ ቢሆንም፣ ትራምፕ ግን የተወሰነ ድርሻውን ለአሜሪካ መሸጥ እንዳለበት አሳስበዋል።

ፕሬዝዳንቱ የቲክቶክ መተግበሪያ እንዳይዘጋ ተመሳሳይ ውሳኔ ሲያሳልፉ ይህ ለሦስተኛ ጊዜ ነው። #nbcnews   #thekoreaherald

@ThiqahEth

BY THIQAH




Share with your friend now:
group-telegram.com/thiqahEth/3690

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

"And that set off kind of a battle royale for control of the platform that Durov eventually lost," said Nathalie Maréchal of the Washington advocacy group Ranking Digital Rights. Again, in contrast to Facebook, Google and Twitter, Telegram's founder Pavel Durov runs his company in relative secrecy from Dubai. As the war in Ukraine rages, the messaging app Telegram has emerged as the go-to place for unfiltered live war updates for both Ukrainian refugees and increasingly isolated Russians alike. To that end, when files are actively downloading, a new icon now appears in the Search bar that users can tap to view and manage downloads, pause and resume all downloads or just individual items, and select one to increase its priority or view it in a chat. Investors took profits on Friday while they could ahead of the weekend, explained Tom Essaye, founder of Sevens Report Research. Saturday and Sunday could easily bring unfortunate news on the war front—and traders would rather be able to sell any recent winnings at Friday’s earlier prices than wait for a potentially lower price at Monday’s open.
from tr


Telegram THIQAH
FROM American