Telegram Group & Telegram Channel
በአዋሽ ፈንታሌ ወረዳ ፤ በሳቡሬ ቀበሌ የሚገኙ ሁለት ት/ቤቶች በመሬት መንቀጥቀጥ ጉዳት ደርሶባቸዋል።

ትምህርት ቤቶቹ ዑንጋይቱ የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት እና ሳቡሬ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ናቸው።

የወረዳው ከተማ ልማት ኮንስትራክሽን ጽ/ቤት እንዳለው ፥ ዑንጋይቱ  የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት ካሉት 12 የመማሪያ ክፍሎች ስድስቱ ፤ ሳቡሬ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ካሉት 16 ክፍሎች ስምንቱ መስኮታቸው ረግፏል ፤ ግድግዳቸው የመሰንጠቅና የመፍረስ አደጋ ደርሶበታል፣ ወለላቸውም ሰርጓል።

የዑንጋይቱ ት/ቤት ፤ በመሬት መንቀጥቀጡ ምክንያት በመማሪያ ክፍሎች ላይ ከፍተኛ ጉዳት ከደረሰ በኋላ ተማሪዎችን በዛፍ ስር እና ድንኳን ውስጥ ሲያስተምር ነበር።

ማክሰኞ ታህሳስ 22 ቀን 2017 ዓ/ም ጠዋት 2፡30 የመሬት መንቀጥቀጡ በባሰ ሁኔታ በመከሰቱ  ተማሪዎች እና መምህራን በድንጋጤ ት/ቤቱን ለቀው ወጥተዋል ተማሪዎች  ከዚያ በኋላ አልተመለሱም።

ትምህርት ቤቱ ወላጆቻቸውን ጠርቶ ካነጋገረ በኋላ ወልጆች " ልጆቻችን አብረውን ቢቆዩ ይሻለናል " ስላሉ የመማር ማስተማር ሂደቱ ተቋርጧል።

በወረዳው ከሚገኙት 6 ቀበሌዎች በአራቱ ላይ የመሬት መንቀጥቀጡ በተደጋጋሚ መከሰቱን ተከትሎ ነዋሪዎችን ወደተሻሉ አካባቢዎች የማስፈር ስራ እየተሰራ ነው ተብሏል።

በሌላ በኩል ፥ በሃንሩካ ወረዳም በመሬት መንቀጥቀጥ ምክንያት በትምህርት ቤት ላይ ጉዳት ደርሷል።

ይህ መረጃ ባለቤትነቱ የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እና የአፋር ክልል ትምህርት ቢሮ ነው።

@tikvahethiopia
😭432115🙏59🕊42😢33👏18🤔16😱15



group-telegram.com/tikvahethiopia/93450
Create:
Last Update:

በአዋሽ ፈንታሌ ወረዳ ፤ በሳቡሬ ቀበሌ የሚገኙ ሁለት ት/ቤቶች በመሬት መንቀጥቀጥ ጉዳት ደርሶባቸዋል።

ትምህርት ቤቶቹ ዑንጋይቱ የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት እና ሳቡሬ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ናቸው።

የወረዳው ከተማ ልማት ኮንስትራክሽን ጽ/ቤት እንዳለው ፥ ዑንጋይቱ  የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት ካሉት 12 የመማሪያ ክፍሎች ስድስቱ ፤ ሳቡሬ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ካሉት 16 ክፍሎች ስምንቱ መስኮታቸው ረግፏል ፤ ግድግዳቸው የመሰንጠቅና የመፍረስ አደጋ ደርሶበታል፣ ወለላቸውም ሰርጓል።

የዑንጋይቱ ት/ቤት ፤ በመሬት መንቀጥቀጡ ምክንያት በመማሪያ ክፍሎች ላይ ከፍተኛ ጉዳት ከደረሰ በኋላ ተማሪዎችን በዛፍ ስር እና ድንኳን ውስጥ ሲያስተምር ነበር።

ማክሰኞ ታህሳስ 22 ቀን 2017 ዓ/ም ጠዋት 2፡30 የመሬት መንቀጥቀጡ በባሰ ሁኔታ በመከሰቱ  ተማሪዎች እና መምህራን በድንጋጤ ት/ቤቱን ለቀው ወጥተዋል ተማሪዎች  ከዚያ በኋላ አልተመለሱም።

ትምህርት ቤቱ ወላጆቻቸውን ጠርቶ ካነጋገረ በኋላ ወልጆች " ልጆቻችን አብረውን ቢቆዩ ይሻለናል " ስላሉ የመማር ማስተማር ሂደቱ ተቋርጧል።

በወረዳው ከሚገኙት 6 ቀበሌዎች በአራቱ ላይ የመሬት መንቀጥቀጡ በተደጋጋሚ መከሰቱን ተከትሎ ነዋሪዎችን ወደተሻሉ አካባቢዎች የማስፈር ስራ እየተሰራ ነው ተብሏል።

በሌላ በኩል ፥ በሃንሩካ ወረዳም በመሬት መንቀጥቀጥ ምክንያት በትምህርት ቤት ላይ ጉዳት ደርሷል።

ይህ መረጃ ባለቤትነቱ የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እና የአፋር ክልል ትምህርት ቢሮ ነው።

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA








Share with your friend now:
group-telegram.com/tikvahethiopia/93450

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

On Feb. 27, however, he admitted from his Russian-language account that "Telegram channels are increasingly becoming a source of unverified information related to Ukrainian events." NEWS Ukrainian President Volodymyr Zelensky said in a video message on Tuesday that Ukrainian forces "destroy the invaders wherever we can." Anastasia Vlasova/Getty Images For Oleksandra Tsekhanovska, head of the Hybrid Warfare Analytical Group at the Kyiv-based Ukraine Crisis Media Center, the effects are both near- and far-reaching.
from tr


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM American