Telegram Group & Telegram Channel
" ' ህወሓት እና የትግራይ ህዝብ አንድ ናቸው ' የሚለው አመራሩ የሚጠቀምበት ማጭበርበሪያ ነው " - አቶ ጌታቸው ረዳ

" ህወሓት እና የትግራይ ህዝብ አንድ ናቸው " የሚለው አመራሩ የሚጠቀምበት ማጭበርበሪያ እንደሆነ የቀድሞ የትግራይ ጊዜዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንትና የአሁኑ የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር አቶ ጌታቸው ረዳ ተናገሩ።

ይህ የተናገሩት ከ ' ፋና ቴሌቪዥን ' ጋር በነበራቸው ዘልግ ያለና ጠንካራ ሃሳቦች በሰነዘሩበት ቃለምልልስ ነው።

በህወሓት ውስጥ ያለውን አመራር "  ወደጠባብ ቡድናዊ ፍላጎት ብቻ ትኩረት ያደረገ ፤ የህዝብ አጀንዳ አጀንዳው ያልሆነ ፤ ምን እንደሚል እንኳን ሳይታወቅ ' እኔ ያልኩት ብቻ ነው ትክክል ' በሚል ከእንቅልፍ ባኖ በተነሳ ቁጥር የሚመጡለት ጉዳዮችን የህዝብ አጀንዳ እያስመሰለ የሚያደናግር ፣ በህዝብ ስም እየማለ እየተገዘተ የህዝብን አጀንዳና ጉዳይ ወደጎን ትቶ የራሱን ጥቅም ወደማሳደድ የመጣ ነው " ብለዋል።

" ይሄን ውጭ ወጥቼ እገሌ እገሌ ብዬ ለመውቀስ አይደለም ሁላችንም ባለፍንበት ሂደት የህዝብ አጀንዳ ከማስቀመጥ አኳያ ምን አደረግን ? ብለን መጠየቅ አለብን " ሲሉ ተናግረዋል።

አቶ ጌታቸው ረዳ ፥ " ህወሓት እና የትግራይ ህዝብ አንድ ናቸው " የሚለው የአመራሩ ማጭበርበሪያ እንደሆነ ገልጸዋል።

ይህን ማጭበርበሪያ አመራሩ የሚጠቀምበት ከስርቆት፣ ከሌሎች በመንግሥት ስልጣን ላይ ተኩኖ ከሚፈጸሙ በደሎች ተጠያቂ ላለመሆን እንደሆነ አስረድተዋል።

በዚህ ማጭበርበሪያ " የሚሰራቸውን ስራዎች በሙሉ ከህዝቡ ይሁንታ በመነጨ የሚሰራቸው አድርጎ ለማሳመን ይሞክራል " ሲሉም ተደምጠዋል።

" አመራሩ እራሱን የህዝቡ ወኪል አድርጎ፣ ህዝብም እንዲሰግድለት አድርጎ ፣ ህብዙ አንድም አይነት የተቃውሞ ምልክት እንዳያሰማ አፍኖ የስርቆት አጀንዳ ውስጥ በደምብ ተነክሮ ግን ደግሞ ህወሓት እና ድርጅት አንድ ስለሆንን ብሎ በዛ ማጭበርበሪያ እራሱን ነጻ ለማድረግ ይሞክራል " ብለዋል።

#TikvahEthiopiaFamilyAA

@tikvahethiopia
462👏124😡110🤔67🙏25🕊22😢14😱13😭9🥰8💔3



group-telegram.com/tikvahethiopia/96706
Create:
Last Update:

" ' ህወሓት እና የትግራይ ህዝብ አንድ ናቸው ' የሚለው አመራሩ የሚጠቀምበት ማጭበርበሪያ ነው " - አቶ ጌታቸው ረዳ

" ህወሓት እና የትግራይ ህዝብ አንድ ናቸው " የሚለው አመራሩ የሚጠቀምበት ማጭበርበሪያ እንደሆነ የቀድሞ የትግራይ ጊዜዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንትና የአሁኑ የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር አቶ ጌታቸው ረዳ ተናገሩ።

ይህ የተናገሩት ከ ' ፋና ቴሌቪዥን ' ጋር በነበራቸው ዘልግ ያለና ጠንካራ ሃሳቦች በሰነዘሩበት ቃለምልልስ ነው።

በህወሓት ውስጥ ያለውን አመራር "  ወደጠባብ ቡድናዊ ፍላጎት ብቻ ትኩረት ያደረገ ፤ የህዝብ አጀንዳ አጀንዳው ያልሆነ ፤ ምን እንደሚል እንኳን ሳይታወቅ ' እኔ ያልኩት ብቻ ነው ትክክል ' በሚል ከእንቅልፍ ባኖ በተነሳ ቁጥር የሚመጡለት ጉዳዮችን የህዝብ አጀንዳ እያስመሰለ የሚያደናግር ፣ በህዝብ ስም እየማለ እየተገዘተ የህዝብን አጀንዳና ጉዳይ ወደጎን ትቶ የራሱን ጥቅም ወደማሳደድ የመጣ ነው " ብለዋል።

" ይሄን ውጭ ወጥቼ እገሌ እገሌ ብዬ ለመውቀስ አይደለም ሁላችንም ባለፍንበት ሂደት የህዝብ አጀንዳ ከማስቀመጥ አኳያ ምን አደረግን ? ብለን መጠየቅ አለብን " ሲሉ ተናግረዋል።

አቶ ጌታቸው ረዳ ፥ " ህወሓት እና የትግራይ ህዝብ አንድ ናቸው " የሚለው የአመራሩ ማጭበርበሪያ እንደሆነ ገልጸዋል።

ይህን ማጭበርበሪያ አመራሩ የሚጠቀምበት ከስርቆት፣ ከሌሎች በመንግሥት ስልጣን ላይ ተኩኖ ከሚፈጸሙ በደሎች ተጠያቂ ላለመሆን እንደሆነ አስረድተዋል።

በዚህ ማጭበርበሪያ " የሚሰራቸውን ስራዎች በሙሉ ከህዝቡ ይሁንታ በመነጨ የሚሰራቸው አድርጎ ለማሳመን ይሞክራል " ሲሉም ተደምጠዋል።

" አመራሩ እራሱን የህዝቡ ወኪል አድርጎ፣ ህዝብም እንዲሰግድለት አድርጎ ፣ ህብዙ አንድም አይነት የተቃውሞ ምልክት እንዳያሰማ አፍኖ የስርቆት አጀንዳ ውስጥ በደምብ ተነክሮ ግን ደግሞ ህወሓት እና ድርጅት አንድ ስለሆንን ብሎ በዛ ማጭበርበሪያ እራሱን ነጻ ለማድረግ ይሞክራል " ብለዋል።

#TikvahEthiopiaFamilyAA

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA





Share with your friend now:
group-telegram.com/tikvahethiopia/96706

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

On February 27th, Durov posted that Channels were becoming a source of unverified information and that the company lacks the ability to check on their veracity. He urged users to be mistrustful of the things shared on Channels, and initially threatened to block the feature in the countries involved for the length of the war, saying that he didn’t want Telegram to be used to aggravate conflict or incite ethnic hatred. He did, however, walk back this plan when it became clear that they had also become a vital communications tool for Ukrainian officials and citizens to help coordinate their resistance and evacuations. Multiple pro-Kremlin media figures circulated the post's false claims, including prominent Russian journalist Vladimir Soloviev and the state-controlled Russian outlet RT, according to the DFR Lab's report. Just days after Russia invaded Ukraine, Durov wrote that Telegram was "increasingly becoming a source of unverified information," and he worried about the app being used to "incite ethnic hatred." Continuing its crackdown against entities allegedly involved in a front-running scam using messaging app Telegram, Sebi on Thursday carried out search and seizure operations at the premises of eight entities in multiple locations across the country. Given the pro-privacy stance of the platform, it’s taken as a given that it’ll be used for a number of reasons, not all of them good. And Telegram has been attached to a fair few scandals related to terrorism, sexual exploitation and crime. Back in 2015, Vox described Telegram as “ISIS’ app of choice,” saying that the platform’s real use is the ability to use channels to distribute material to large groups at once. Telegram has acted to remove public channels affiliated with terrorism, but Pavel Durov reiterated that he had no business snooping on private conversations.
from tr


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM American