አቶ #አደም_ፋራህ በፌደራል መንግስት እና በ #ህወሃት መካከል ሳይደረግ የዘገየውን የፖለቲካ ውይይት ለማስጀመር ወደ #መቀለ አመሩ
በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርአት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ሃላፊ ተደርገው የተሾሙት አቶ አደም ፋራህ፤ በፌደራል መንግስት እና በህወሃት መካከል የተዘገየውን የፖለቲካ ውይይት ለማስጀመር ወደ መቀለ አምርተዋል።
ህወኃት ባሰራጨው መረጃ መሰረት፤ አቶ አደም ፋራህ በ #ፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት መሰረት ለሁለት አመታት የተካሄደውን ደም አፋሳሽ ጦርነት መሰረታዊ ምክንያት ላይ የፖለቲካ ውይይት ለማስጀመር መቐለ ሲገቡ በህወሓት ሊቀመንበር ዶ/ር ደብረጺዮን ገ/ሚካዔል አቀባበል የተደረገላቸው ሲሆን ከሌሎች የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ጋርም ተገናኝተዋል።
የገዥው ብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ፣ ከመከላከያ ሚኒስትር ዶ/ር አብርሃም በላይ እና የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዶ/ር አለሙ ስሜን ጨምሮ ከሌሎች የፌዴራል መንግስት ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር በመሆን ነው ወደ መቀሌ ያመሩት።
በትግራይ በኩል በትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት አቶ ጌታቸው ረዳን ጨምሮ የህወሓት ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት በስብሰባው ላይ ተሳትፈዋል።
እንደ ህወሓት መረጃ መሰረት፤ በውይይቱ ወቅት ሁለቱም ወገኖች በሁለቱ ፓርቲዎች መካከል የፖለቲካ ውይይት ቀደም ብሎ መጀመር እንዳለበት ገልጸዋል። ይሁን እንጂ ሁለቱም ወገኖች ከዚህ በኋላ መደበኛ ውይይቶችን ለመጀመር ተስማምተዋል።
በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርአት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ሃላፊ ተደርገው የተሾሙት አቶ አደም ፋራህ፤ በፌደራል መንግስት እና በህወሃት መካከል የተዘገየውን የፖለቲካ ውይይት ለማስጀመር ወደ መቀለ አምርተዋል።
ህወኃት ባሰራጨው መረጃ መሰረት፤ አቶ አደም ፋራህ በ #ፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት መሰረት ለሁለት አመታት የተካሄደውን ደም አፋሳሽ ጦርነት መሰረታዊ ምክንያት ላይ የፖለቲካ ውይይት ለማስጀመር መቐለ ሲገቡ በህወሓት ሊቀመንበር ዶ/ር ደብረጺዮን ገ/ሚካዔል አቀባበል የተደረገላቸው ሲሆን ከሌሎች የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ጋርም ተገናኝተዋል።
የገዥው ብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ፣ ከመከላከያ ሚኒስትር ዶ/ር አብርሃም በላይ እና የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዶ/ር አለሙ ስሜን ጨምሮ ከሌሎች የፌዴራል መንግስት ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር በመሆን ነው ወደ መቀሌ ያመሩት።
በትግራይ በኩል በትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት አቶ ጌታቸው ረዳን ጨምሮ የህወሓት ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት በስብሰባው ላይ ተሳትፈዋል።
እንደ ህወሓት መረጃ መሰረት፤ በውይይቱ ወቅት ሁለቱም ወገኖች በሁለቱ ፓርቲዎች መካከል የፖለቲካ ውይይት ቀደም ብሎ መጀመር እንዳለበት ገልጸዋል። ይሁን እንጂ ሁለቱም ወገኖች ከዚህ በኋላ መደበኛ ውይይቶችን ለመጀመር ተስማምተዋል።
group-telegram.com/AddisstandardAmh/3113
Create:
Last Update:
Last Update:
አቶ #አደም_ፋራህ በፌደራል መንግስት እና በ #ህወሃት መካከል ሳይደረግ የዘገየውን የፖለቲካ ውይይት ለማስጀመር ወደ #መቀለ አመሩ
በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርአት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ሃላፊ ተደርገው የተሾሙት አቶ አደም ፋራህ፤ በፌደራል መንግስት እና በህወሃት መካከል የተዘገየውን የፖለቲካ ውይይት ለማስጀመር ወደ መቀለ አምርተዋል።
ህወኃት ባሰራጨው መረጃ መሰረት፤ አቶ አደም ፋራህ በ #ፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት መሰረት ለሁለት አመታት የተካሄደውን ደም አፋሳሽ ጦርነት መሰረታዊ ምክንያት ላይ የፖለቲካ ውይይት ለማስጀመር መቐለ ሲገቡ በህወሓት ሊቀመንበር ዶ/ር ደብረጺዮን ገ/ሚካዔል አቀባበል የተደረገላቸው ሲሆን ከሌሎች የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ጋርም ተገናኝተዋል።
የገዥው ብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ፣ ከመከላከያ ሚኒስትር ዶ/ር አብርሃም በላይ እና የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዶ/ር አለሙ ስሜን ጨምሮ ከሌሎች የፌዴራል መንግስት ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር በመሆን ነው ወደ መቀሌ ያመሩት።
በትግራይ በኩል በትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት አቶ ጌታቸው ረዳን ጨምሮ የህወሓት ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት በስብሰባው ላይ ተሳትፈዋል።
እንደ ህወሓት መረጃ መሰረት፤ በውይይቱ ወቅት ሁለቱም ወገኖች በሁለቱ ፓርቲዎች መካከል የፖለቲካ ውይይት ቀደም ብሎ መጀመር እንዳለበት ገልጸዋል። ይሁን እንጂ ሁለቱም ወገኖች ከዚህ በኋላ መደበኛ ውይይቶችን ለመጀመር ተስማምተዋል።
በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርአት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ሃላፊ ተደርገው የተሾሙት አቶ አደም ፋራህ፤ በፌደራል መንግስት እና በህወሃት መካከል የተዘገየውን የፖለቲካ ውይይት ለማስጀመር ወደ መቀለ አምርተዋል።
ህወኃት ባሰራጨው መረጃ መሰረት፤ አቶ አደም ፋራህ በ #ፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት መሰረት ለሁለት አመታት የተካሄደውን ደም አፋሳሽ ጦርነት መሰረታዊ ምክንያት ላይ የፖለቲካ ውይይት ለማስጀመር መቐለ ሲገቡ በህወሓት ሊቀመንበር ዶ/ር ደብረጺዮን ገ/ሚካዔል አቀባበል የተደረገላቸው ሲሆን ከሌሎች የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ጋርም ተገናኝተዋል።
የገዥው ብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ፣ ከመከላከያ ሚኒስትር ዶ/ር አብርሃም በላይ እና የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዶ/ር አለሙ ስሜን ጨምሮ ከሌሎች የፌዴራል መንግስት ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር በመሆን ነው ወደ መቀሌ ያመሩት።
በትግራይ በኩል በትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት አቶ ጌታቸው ረዳን ጨምሮ የህወሓት ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት በስብሰባው ላይ ተሳትፈዋል።
እንደ ህወሓት መረጃ መሰረት፤ በውይይቱ ወቅት ሁለቱም ወገኖች በሁለቱ ፓርቲዎች መካከል የፖለቲካ ውይይት ቀደም ብሎ መጀመር እንዳለበት ገልጸዋል። ይሁን እንጂ ሁለቱም ወገኖች ከዚህ በኋላ መደበኛ ውይይቶችን ለመጀመር ተስማምተዋል።
BY Addis Standard Amharic




Share with your friend now:
group-telegram.com/AddisstandardAmh/3113