Telegram Group & Telegram Channel
የ #12ኛ ክፍል ፈተናን ከወሰዱ ከ581 ሺህ በላይ ተማሪዎች መካከል ፈተናውን ማለፍ የቻሉት 8.4 በመቶ ብቻ ናቸው፤ 1,249 ት/ቤቶች ምንም ተማሪ ሳያሳልፉ ቀርተዋል

በ2017 የትምህርት ዘመን የተሰጠውን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ከወሰዱ 581 ሺህ 905 ተማሪዎች መካከል ፈተናውን ማለፍ የቻሉት 48,929ኙ ወይም 8.4 በመቶ ብቻ መሆናቸውን የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ገለጹ።

ሚኒስትሩ ይህን ያስታወቁት የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤትን አስመልክተው በዛሬው ዕለት መግለጫ በሰጡበት ወቅት ነው፡፡

በዚህም ፈተናውን ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል 8.4 በመቶ ወይም 48,929 ተማሪዎች 50 በመቶ እና ከዚያ በላይ ውጤት ማስመዝገባቸውን የገለጹት ሚንስትሩ ከእነዚህም ውስጥ 30,451 የሚሆኑት ወንድ ተማሪዎች ሲሆኑ 18,478ቱ ደግሞ ሴቶች ናቸው ብለዋል።

ባለፈው ዓመት አማካይ ውጤት 29 ነጥብ 7 እንደነበር አስታውሰው÷ ዘንድሮ 31 ነጥብ 67 በመቶ ሆኖ ተመዝግቧል ሲሉ ጠቁመዋል፡፡

ከፍተኛ ተማሪዎችን ያሳለፉ ክልሎችም አዲስ አበባ፣ ሐረሪ እና አማራ ክልል ናቸው ብለዋል።

የ2017 ዓ.ም ከፍተኛ ውጤት በተፈጥሮ ሳይንስ የተመዘገበ መሆኑን ጠቅሰው ከ600/ 591 በማምጣት ዶዶላ ኢፋ ቦሩ ትምህርት ቤት የሚማር ወንድ ተማሪ ውጤቱን ማስመዝገቡን አመላክተዋል።

ከሴት ከፍተኛው ውጤት በተመሳሳይ በተፈጥሮ ሳይንስ የተመዘገበ ሲሆን 579/600 በማምጣት ብስራተ ገብርኤል ትምህርት ቤት ተማሪ የሆነች ሴት ውጤቱን ማስመዝገቧ ተጠቁሟል።

https://www.facebook.com/100076048904470/posts/800187035859586/?mibextid=rS40aB7S9Ucbxw6v



group-telegram.com/AddisstandardAmh/6533
Create:
Last Update:

የ #12ኛ ክፍል ፈተናን ከወሰዱ ከ581 ሺህ በላይ ተማሪዎች መካከል ፈተናውን ማለፍ የቻሉት 8.4 በመቶ ብቻ ናቸው፤ 1,249 ት/ቤቶች ምንም ተማሪ ሳያሳልፉ ቀርተዋል

በ2017 የትምህርት ዘመን የተሰጠውን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ከወሰዱ 581 ሺህ 905 ተማሪዎች መካከል ፈተናውን ማለፍ የቻሉት 48,929ኙ ወይም 8.4 በመቶ ብቻ መሆናቸውን የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ገለጹ።

ሚኒስትሩ ይህን ያስታወቁት የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤትን አስመልክተው በዛሬው ዕለት መግለጫ በሰጡበት ወቅት ነው፡፡

በዚህም ፈተናውን ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል 8.4 በመቶ ወይም 48,929 ተማሪዎች 50 በመቶ እና ከዚያ በላይ ውጤት ማስመዝገባቸውን የገለጹት ሚንስትሩ ከእነዚህም ውስጥ 30,451 የሚሆኑት ወንድ ተማሪዎች ሲሆኑ 18,478ቱ ደግሞ ሴቶች ናቸው ብለዋል።

ባለፈው ዓመት አማካይ ውጤት 29 ነጥብ 7 እንደነበር አስታውሰው÷ ዘንድሮ 31 ነጥብ 67 በመቶ ሆኖ ተመዝግቧል ሲሉ ጠቁመዋል፡፡

ከፍተኛ ተማሪዎችን ያሳለፉ ክልሎችም አዲስ አበባ፣ ሐረሪ እና አማራ ክልል ናቸው ብለዋል።

የ2017 ዓ.ም ከፍተኛ ውጤት በተፈጥሮ ሳይንስ የተመዘገበ መሆኑን ጠቅሰው ከ600/ 591 በማምጣት ዶዶላ ኢፋ ቦሩ ትምህርት ቤት የሚማር ወንድ ተማሪ ውጤቱን ማስመዝገቡን አመላክተዋል።

ከሴት ከፍተኛው ውጤት በተመሳሳይ በተፈጥሮ ሳይንስ የተመዘገበ ሲሆን 579/600 በማምጣት ብስራተ ገብርኤል ትምህርት ቤት ተማሪ የሆነች ሴት ውጤቱን ማስመዝገቧ ተጠቁሟል።

https://www.facebook.com/100076048904470/posts/800187035859586/?mibextid=rS40aB7S9Ucbxw6v

BY Addis Standard Amharic




Share with your friend now:
group-telegram.com/AddisstandardAmh/6533

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram was co-founded by Pavel and Nikolai Durov, the brothers who had previously created VKontakte. VK is Russia’s equivalent of Facebook, a social network used for public and private messaging, audio and video sharing as well as online gaming. In January, SimpleWeb reported that VK was Russia’s fourth most-visited website, after Yandex, YouTube and Google’s Russian-language homepage. In 2016, Forbes’ Michael Solomon described Pavel Durov (pictured, below) as the “Mark Zuckerberg of Russia.” Ukrainian forces have since put up a strong resistance to the Russian troops amid the war that has left hundreds of Ukrainian civilians, including children, dead, according to the United Nations. Ukrainian and international officials have accused Russia of targeting civilian populations with shelling and bombardments. Update March 8, 2022: EFF has clarified that Channels and Groups are not fully encrypted, end-to-end, updated our post to link to Telegram’s FAQ for Cloud and Secret chats, updated to clarify that auto-delete is available for group and channel admins, and added some additional links. Overall, extreme levels of fear in the market seems to have morphed into something more resembling concern. For example, the Cboe Volatility Index fell from its 2022 peak of 36, which it hit Monday, to around 30 on Friday, a sign of easing tensions. Meanwhile, while the price of WTI crude oil slipped from Sunday’s multiyear high $130 of barrel to $109 a pop. Markets have been expecting heavy restrictions on Russian oil, some of which the U.S. has already imposed, and that would reduce the global supply and bring about even more burdensome inflation. As a result, the pandemic saw many newcomers to Telegram, including prominent anti-vaccine activists who used the app's hands-off approach to share false information on shots, a study from the Institute for Strategic Dialogue shows.
from vn


Telegram Addis Standard Amharic
FROM American