Telegram Group & Telegram Channel
"ወደፊት በመጥፎ መንገድ ካልሄደ፣ ቲክቶክ አሁን ላይ ጥሩ ቅርጽ ይዟል"  - የአሜሪካው ፕሬዚዳንት

ትራምፕ ለቲክቶክ ተጨማሪ 90 ቀናት ፈቀዱ።

ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ቲክ ቶክ የተሰኘው የተንቀሳቃሽ ምስል መተግበሪያ "ብሔራዊ ደህንነት ስጋት" ነው በሚል የባይደን አስተዳደር ካገደው በኋላ በ24 ሰዓት ውስጥ በመሻር ወደ አገልግሎት መልሰውታል።

"ወደፊት በመጥፎ መንገድ ካልሄደ፣ ቲክቶክ አሁን ላይ ጥሩ ቅርጽ ይዟል" ሲሉ ተናግረዋል።

ባለቤትነቱ የቻይናው ባይትዳንስ ኩባንያ የሆነው ይህ መተግበሪያ በአሜሪካ እንዲታገድ የተወሰነ ቢሆንም፣ ትራምፕ ግን የተወሰነ ድርሻውን ለአሜሪካ መሸጥ እንዳለበት አሳስበዋል።

ፕሬዝዳንቱ የቲክቶክ መተግበሪያ እንዳይዘጋ ተመሳሳይ ውሳኔ ሲያሳልፉ ይህ ለሦስተኛ ጊዜ ነው። #nbcnews   #thekoreaherald

@ThiqahEth
9🙏8😱1😡1



group-telegram.com/thiqahEth/3690
Create:
Last Update:

"ወደፊት በመጥፎ መንገድ ካልሄደ፣ ቲክቶክ አሁን ላይ ጥሩ ቅርጽ ይዟል"  - የአሜሪካው ፕሬዚዳንት

ትራምፕ ለቲክቶክ ተጨማሪ 90 ቀናት ፈቀዱ።

ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ቲክ ቶክ የተሰኘው የተንቀሳቃሽ ምስል መተግበሪያ "ብሔራዊ ደህንነት ስጋት" ነው በሚል የባይደን አስተዳደር ካገደው በኋላ በ24 ሰዓት ውስጥ በመሻር ወደ አገልግሎት መልሰውታል።

"ወደፊት በመጥፎ መንገድ ካልሄደ፣ ቲክቶክ አሁን ላይ ጥሩ ቅርጽ ይዟል" ሲሉ ተናግረዋል።

ባለቤትነቱ የቻይናው ባይትዳንስ ኩባንያ የሆነው ይህ መተግበሪያ በአሜሪካ እንዲታገድ የተወሰነ ቢሆንም፣ ትራምፕ ግን የተወሰነ ድርሻውን ለአሜሪካ መሸጥ እንዳለበት አሳስበዋል።

ፕሬዝዳንቱ የቲክቶክ መተግበሪያ እንዳይዘጋ ተመሳሳይ ውሳኔ ሲያሳልፉ ይህ ለሦስተኛ ጊዜ ነው። #nbcnews   #thekoreaherald

@ThiqahEth

BY THIQAH




Share with your friend now:
group-telegram.com/thiqahEth/3690

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Recently, Durav wrote on his Telegram channel that users' right to privacy, in light of the war in Ukraine, is "sacred, now more than ever." Now safely in France with his spouse and three of his children, Kliuchnikov scrolls through Telegram to learn about the devastation happening in his home country. Two days after Russia invaded Ukraine, an account on the Telegram messaging platform posing as President Volodymyr Zelenskiy urged his armed forces to surrender. What distinguishes the app from competitors is its use of what's known as channels: Public or private feeds of photos and videos that can be set up by one person or an organization. The channels have become popular with on-the-ground journalists, aid workers and Ukrainian President Volodymyr Zelenskyy, who broadcasts on a Telegram channel. The channels can be followed by an unlimited number of people. Unlike Facebook, Twitter and other popular social networks, there is no advertising on Telegram and the flow of information is not driven by an algorithm. False news often spreads via public groups, or chats, with potentially fatal effects.
from vn


Telegram THIQAH
FROM American