Telegram Group & Telegram Channel
"ወታደራዊ ዘመቻዎችን እናስቀጥላለን፣ ነገር ግን ይህን በፖለቲካና ዲፕሎማሲም መድገም እንፈልጋለን" - ፑቲን

ፑቲን ከትራምፕ ጋር በነበራቸው የስልክ ውይይት የሰላም ጥረቶች ለውጥ ባለማምጣታቸው ሩሲያ ጦርነቱን እንደምትቀጥል ገልፀውላቸዋል ተብሏል።

የክሬሚሊን ቃል አቀባይ ድሜትሪ ፔስኮቭ ፕሬዝዳንት ፑቲን "ስኬታማ ወታደራዊ ዘመቻዎችን እናስቀጥላለን፣ ነገር ግን ይህን በፖለቲካና ዲፕሎማሲም መድገም እንፈልጋለን" ማለታቸውን ተናግረዋል።

ፔስኮቭ አክለው፣ "ትራምፕ ከፑቲን ጋር ካደረጉት የስልክ ቆይታ በኋላ የሰጡትን ሀሳብ በተመለከተ "የትራምፕን ንግግር በጥንቃቄ እያጤነው ነው" ብለዋል።

ዶናልድ ትራምፕ ከሩሲያው አቻቸው ፑቲን ጋር በስልክ የተወያዩ ሲሆን የዩክሬኑን ጦርነት ማስቆም ስለሚቻልበት ሁኔታ ተነጋግረዋል።

ይሁን እንጂ ትራምፕ በውይይቱ "ምንም የአቋም ለውጥ የለም" ሲሉ የነበረውን ሁኔታ አስረድተዋል። #aa

@ThiqahEth
11😡8👏6🕊1



group-telegram.com/thiqahEth/3885
Create:
Last Update:

"ወታደራዊ ዘመቻዎችን እናስቀጥላለን፣ ነገር ግን ይህን በፖለቲካና ዲፕሎማሲም መድገም እንፈልጋለን" - ፑቲን

ፑቲን ከትራምፕ ጋር በነበራቸው የስልክ ውይይት የሰላም ጥረቶች ለውጥ ባለማምጣታቸው ሩሲያ ጦርነቱን እንደምትቀጥል ገልፀውላቸዋል ተብሏል።

የክሬሚሊን ቃል አቀባይ ድሜትሪ ፔስኮቭ ፕሬዝዳንት ፑቲን "ስኬታማ ወታደራዊ ዘመቻዎችን እናስቀጥላለን፣ ነገር ግን ይህን በፖለቲካና ዲፕሎማሲም መድገም እንፈልጋለን" ማለታቸውን ተናግረዋል።

ፔስኮቭ አክለው፣ "ትራምፕ ከፑቲን ጋር ካደረጉት የስልክ ቆይታ በኋላ የሰጡትን ሀሳብ በተመለከተ "የትራምፕን ንግግር በጥንቃቄ እያጤነው ነው" ብለዋል።

ዶናልድ ትራምፕ ከሩሲያው አቻቸው ፑቲን ጋር በስልክ የተወያዩ ሲሆን የዩክሬኑን ጦርነት ማስቆም ስለሚቻልበት ሁኔታ ተነጋግረዋል።

ይሁን እንጂ ትራምፕ በውይይቱ "ምንም የአቋም ለውጥ የለም" ሲሉ የነበረውን ሁኔታ አስረድተዋል። #aa

@ThiqahEth

BY THIQAH





Share with your friend now:
group-telegram.com/thiqahEth/3885

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

I want a secure messaging app, should I use Telegram? The Security Service of Ukraine said in a tweet that it was able to effectively target Russian convoys near Kyiv because of messages sent to an official Telegram bot account called "STOP Russian War." The message was not authentic, with the real Zelenskiy soon denying the claim on his official Telegram channel, but the incident highlighted a major problem: disinformation quickly spreads unchecked on the encrypted app. He said that since his platform does not have the capacity to check all channels, it may restrict some in Russia and Ukraine "for the duration of the conflict," but then reversed course hours later after many users complained that Telegram was an important source of information. In a statement, the regulator said the search and seizure operation was carried out against seven individuals and one corporate entity at multiple locations in Ahmedabad and Bhavnagar in Gujarat, Neemuch in Madhya Pradesh, Delhi, and Mumbai.
from vn


Telegram THIQAH
FROM American