Telegram Group & Telegram Channel
" ' ህወሓት እና የትግራይ ህዝብ አንድ ናቸው ' የሚለው አመራሩ የሚጠቀምበት ማጭበርበሪያ ነው " - አቶ ጌታቸው ረዳ

" ህወሓት እና የትግራይ ህዝብ አንድ ናቸው " የሚለው አመራሩ የሚጠቀምበት ማጭበርበሪያ እንደሆነ የቀድሞ የትግራይ ጊዜዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንትና የአሁኑ የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር አቶ ጌታቸው ረዳ ተናገሩ።

ይህ የተናገሩት ከ ' ፋና ቴሌቪዥን ' ጋር በነበራቸው ዘልግ ያለና ጠንካራ ሃሳቦች በሰነዘሩበት ቃለምልልስ ነው።

በህወሓት ውስጥ ያለውን አመራር "  ወደጠባብ ቡድናዊ ፍላጎት ብቻ ትኩረት ያደረገ ፤ የህዝብ አጀንዳ አጀንዳው ያልሆነ ፤ ምን እንደሚል እንኳን ሳይታወቅ ' እኔ ያልኩት ብቻ ነው ትክክል ' በሚል ከእንቅልፍ ባኖ በተነሳ ቁጥር የሚመጡለት ጉዳዮችን የህዝብ አጀንዳ እያስመሰለ የሚያደናግር ፣ በህዝብ ስም እየማለ እየተገዘተ የህዝብን አጀንዳና ጉዳይ ወደጎን ትቶ የራሱን ጥቅም ወደማሳደድ የመጣ ነው " ብለዋል።

" ይሄን ውጭ ወጥቼ እገሌ እገሌ ብዬ ለመውቀስ አይደለም ሁላችንም ባለፍንበት ሂደት የህዝብ አጀንዳ ከማስቀመጥ አኳያ ምን አደረግን ? ብለን መጠየቅ አለብን " ሲሉ ተናግረዋል።

አቶ ጌታቸው ረዳ ፥ " ህወሓት እና የትግራይ ህዝብ አንድ ናቸው " የሚለው የአመራሩ ማጭበርበሪያ እንደሆነ ገልጸዋል።

ይህን ማጭበርበሪያ አመራሩ የሚጠቀምበት ከስርቆት፣ ከሌሎች በመንግሥት ስልጣን ላይ ተኩኖ ከሚፈጸሙ በደሎች ተጠያቂ ላለመሆን እንደሆነ አስረድተዋል።

በዚህ ማጭበርበሪያ " የሚሰራቸውን ስራዎች በሙሉ ከህዝቡ ይሁንታ በመነጨ የሚሰራቸው አድርጎ ለማሳመን ይሞክራል " ሲሉም ተደምጠዋል።

" አመራሩ እራሱን የህዝቡ ወኪል አድርጎ፣ ህዝብም እንዲሰግድለት አድርጎ ፣ ህብዙ አንድም አይነት የተቃውሞ ምልክት እንዳያሰማ አፍኖ የስርቆት አጀንዳ ውስጥ በደምብ ተነክሮ ግን ደግሞ ህወሓት እና ድርጅት አንድ ስለሆንን ብሎ በዛ ማጭበርበሪያ እራሱን ነጻ ለማድረግ ይሞክራል " ብለዋል።

#TikvahEthiopiaFamilyAA

@tikvahethiopia
462👏124😡110🤔67🙏25🕊22😢14😱13😭9🥰8💔3



group-telegram.com/tikvahethiopia/96706
Create:
Last Update:

" ' ህወሓት እና የትግራይ ህዝብ አንድ ናቸው ' የሚለው አመራሩ የሚጠቀምበት ማጭበርበሪያ ነው " - አቶ ጌታቸው ረዳ

" ህወሓት እና የትግራይ ህዝብ አንድ ናቸው " የሚለው አመራሩ የሚጠቀምበት ማጭበርበሪያ እንደሆነ የቀድሞ የትግራይ ጊዜዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንትና የአሁኑ የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር አቶ ጌታቸው ረዳ ተናገሩ።

ይህ የተናገሩት ከ ' ፋና ቴሌቪዥን ' ጋር በነበራቸው ዘልግ ያለና ጠንካራ ሃሳቦች በሰነዘሩበት ቃለምልልስ ነው።

በህወሓት ውስጥ ያለውን አመራር "  ወደጠባብ ቡድናዊ ፍላጎት ብቻ ትኩረት ያደረገ ፤ የህዝብ አጀንዳ አጀንዳው ያልሆነ ፤ ምን እንደሚል እንኳን ሳይታወቅ ' እኔ ያልኩት ብቻ ነው ትክክል ' በሚል ከእንቅልፍ ባኖ በተነሳ ቁጥር የሚመጡለት ጉዳዮችን የህዝብ አጀንዳ እያስመሰለ የሚያደናግር ፣ በህዝብ ስም እየማለ እየተገዘተ የህዝብን አጀንዳና ጉዳይ ወደጎን ትቶ የራሱን ጥቅም ወደማሳደድ የመጣ ነው " ብለዋል።

" ይሄን ውጭ ወጥቼ እገሌ እገሌ ብዬ ለመውቀስ አይደለም ሁላችንም ባለፍንበት ሂደት የህዝብ አጀንዳ ከማስቀመጥ አኳያ ምን አደረግን ? ብለን መጠየቅ አለብን " ሲሉ ተናግረዋል።

አቶ ጌታቸው ረዳ ፥ " ህወሓት እና የትግራይ ህዝብ አንድ ናቸው " የሚለው የአመራሩ ማጭበርበሪያ እንደሆነ ገልጸዋል።

ይህን ማጭበርበሪያ አመራሩ የሚጠቀምበት ከስርቆት፣ ከሌሎች በመንግሥት ስልጣን ላይ ተኩኖ ከሚፈጸሙ በደሎች ተጠያቂ ላለመሆን እንደሆነ አስረድተዋል።

በዚህ ማጭበርበሪያ " የሚሰራቸውን ስራዎች በሙሉ ከህዝቡ ይሁንታ በመነጨ የሚሰራቸው አድርጎ ለማሳመን ይሞክራል " ሲሉም ተደምጠዋል።

" አመራሩ እራሱን የህዝቡ ወኪል አድርጎ፣ ህዝብም እንዲሰግድለት አድርጎ ፣ ህብዙ አንድም አይነት የተቃውሞ ምልክት እንዳያሰማ አፍኖ የስርቆት አጀንዳ ውስጥ በደምብ ተነክሮ ግን ደግሞ ህወሓት እና ድርጅት አንድ ስለሆንን ብሎ በዛ ማጭበርበሪያ እራሱን ነጻ ለማድረግ ይሞክራል " ብለዋል።

#TikvahEthiopiaFamilyAA

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA





Share with your friend now:
group-telegram.com/tikvahethiopia/96706

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

But the Ukraine Crisis Media Center's Tsekhanovska points out that communications are often down in zones most affected by the war, making this sort of cross-referencing a luxury many cannot afford. Following this, Sebi, in an order passed in January 2022, established that the administrators of a Telegram channel having a large subscriber base enticed the subscribers to act upon recommendations that were circulated by those administrators on the channel, leading to significant price and volume impact in various scrips. Oh no. There’s a certain degree of myth-making around what exactly went on, so take everything that follows lightly. Telegram was originally launched as a side project by the Durov brothers, with Nikolai handling the coding and Pavel as CEO, while both were at VK. Investors took profits on Friday while they could ahead of the weekend, explained Tom Essaye, founder of Sevens Report Research. Saturday and Sunday could easily bring unfortunate news on the war front—and traders would rather be able to sell any recent winnings at Friday’s earlier prices than wait for a potentially lower price at Monday’s open. A Russian Telegram channel with over 700,000 followers is spreading disinformation about Russia's invasion of Ukraine under the guise of providing "objective information" and fact-checking fake news. Its influence extends beyond the platform, with major Russian publications, government officials, and journalists citing the page's posts.
from ye


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM American