Telegram Group & Telegram Channel
07/06/2017
አማን
ኢየሱስን መመልከት
ዘኁ21:4-9
እስራኤል ከግብፅ ከወጣች በኋላ ብዙ ውጣ ውረድ ውስጥ አልፈዋል ፤ግን በዚህ ሁሉ ውስጥ እግዚአብሔር ብዙ በጎ አድርጎላቸዋል ቢሆንም ግን እስራኤላውያን ሁሌ የሚፈልጉት እና የሚናፍቀቁትት የግብፅ ህይወታቸውን ነበር።
በዚህ ሁሉ እግዚአብሔር ምህረት ያደርግላቸው ነበር።
እግዚአብሔር ለሙሴ የሚገቡባትን ሀገር እንዲሠልሉ ከካሌብና ከኢያሡ ውጭ የስንፍና ቃል ተናገሩ።እግዚአብሔር ሲንቁት እግዚአብሔር ተቆጣ ፤ በዚህ ጊዜም ሙሴ እግዚአብሔር በምድረበዳ ጨረስካቸው ትባላለህ ገ
አለው እግዚአብሔር በምድረበዳ ሁሉም ቀስ በቀስ ያልቃሉ አለው ።ከዚህ ጊዜ በኃላም የግብፅ ምግብ መፈለጋቸውን የመናው ምግብ ደግሞ ተጠየፍነው ብለው እግዚአብሔርን በድጋሚ አስቆጡት ።የዚህ ጊዜ እባብ ሠደደባቸው።ሙሴንም ይቅርታ እግዚአብሔርን እንዲጠይቅላቸውለመኑት ።
ክርስትና እንደ እስራኤላውያን መንገድ ከግብፅ እስከ ከነዐን ያለው ይመስለኛል ።
እግዚአብሔር ለእስራኤላውያን በአላማ ላይ ሰቅለው እንዲድኑ መድሀኒት ሰጥቷቸው ነበር፤በዚህ ጊዜ ለእኛ ደግሞ ብቸኛ መዳኛችን ኢየሱስ መመልከት
ዩሐ3÷14-15
እየሱስን መከተል ውስጥ እየሱስን መመልከት የግድ ያስፈልጋል ።
ክርስትናችንም የተሠቀለውን ኢየሱስን እያየን እንዲሆን ይገባል።
ስንመለከት ተጠንቅቀን እንመልከት ከብዙ ኢየሱሶች ለይተን የተሰቀለውን እየሱስን እንድነመለከት ለይተን እንወቅ።
50🕊10👍5



group-telegram.com/HUfellow/5497
Create:
Last Update:

07/06/2017
አማን
ኢየሱስን መመልከት
ዘኁ21:4-9
እስራኤል ከግብፅ ከወጣች በኋላ ብዙ ውጣ ውረድ ውስጥ አልፈዋል ፤ግን በዚህ ሁሉ ውስጥ እግዚአብሔር ብዙ በጎ አድርጎላቸዋል ቢሆንም ግን እስራኤላውያን ሁሌ የሚፈልጉት እና የሚናፍቀቁትት የግብፅ ህይወታቸውን ነበር።
በዚህ ሁሉ እግዚአብሔር ምህረት ያደርግላቸው ነበር።
እግዚአብሔር ለሙሴ የሚገቡባትን ሀገር እንዲሠልሉ ከካሌብና ከኢያሡ ውጭ የስንፍና ቃል ተናገሩ።እግዚአብሔር ሲንቁት እግዚአብሔር ተቆጣ ፤ በዚህ ጊዜም ሙሴ እግዚአብሔር በምድረበዳ ጨረስካቸው ትባላለህ ገ
አለው እግዚአብሔር በምድረበዳ ሁሉም ቀስ በቀስ ያልቃሉ አለው ።ከዚህ ጊዜ በኃላም የግብፅ ምግብ መፈለጋቸውን የመናው ምግብ ደግሞ ተጠየፍነው ብለው እግዚአብሔርን በድጋሚ አስቆጡት ።የዚህ ጊዜ እባብ ሠደደባቸው።ሙሴንም ይቅርታ እግዚአብሔርን እንዲጠይቅላቸውለመኑት ።
ክርስትና እንደ እስራኤላውያን መንገድ ከግብፅ እስከ ከነዐን ያለው ይመስለኛል ።
እግዚአብሔር ለእስራኤላውያን በአላማ ላይ ሰቅለው እንዲድኑ መድሀኒት ሰጥቷቸው ነበር፤በዚህ ጊዜ ለእኛ ደግሞ ብቸኛ መዳኛችን ኢየሱስ መመልከት
ዩሐ3÷14-15
እየሱስን መከተል ውስጥ እየሱስን መመልከት የግድ ያስፈልጋል ።
ክርስትናችንም የተሠቀለውን ኢየሱስን እያየን እንዲሆን ይገባል።
ስንመለከት ተጠንቅቀን እንመልከት ከብዙ ኢየሱሶች ለይተን የተሰቀለውን እየሱስን እንድነመለከት ለይተን እንወቅ።

BY HUFELLOW













Share with your friend now:
group-telegram.com/HUfellow/5497

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram has become more interventionist over time, and has steadily increased its efforts to shut down these accounts. But this has also meant that the company has also engaged with lawmakers more generally, although it maintains that it doesn’t do so willingly. For instance, in September 2021, Telegram reportedly blocked a chat bot in support of (Putin critic) Alexei Navalny during Russia’s most recent parliamentary elections. Pavel Durov was quoted at the time saying that the company was obliged to follow a “legitimate” law of the land. He added that as Apple and Google both follow the law, to violate it would give both platforms a reason to boot the messenger from its stores. "Markets were cheering this economic recovery and return to strong economic growth, but the cheers will turn to tears if the inflation outbreak pushes businesses and consumers to the brink of recession," he added. The Securities and Exchange Board of India (Sebi) had carried out a similar exercise in 2017 in a matter related to circulation of messages through WhatsApp. For example, WhatsApp restricted the number of times a user could forward something, and developed automated systems that detect and flag objectionable content. Russians and Ukrainians are both prolific users of Telegram. They rely on the app for channels that act as newsfeeds, group chats (both public and private), and one-to-one communication. Since the Russian invasion of Ukraine, Telegram has remained an important lifeline for both Russians and Ukrainians, as a way of staying aware of the latest news and keeping in touch with loved ones.
from ar


Telegram HUFELLOW
FROM American