Telegram Group & Telegram Channel
#ኢንሣ ከሰሞኑ በተለይም በ #ቴሌግራም እና #ዋትሳፕ መተግበሪያዎች የማጭበርበር እንቅስቃሴዎች በመስተዋላቸው ተጠቃሚዎች እንዲጠነቀቁ አሳሰበ

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በተለይም የቴሌግራም እና የዋትሳፕ ተጠቃሚዎች ላይ ያነጣጠሩ የማጭበርበርና የአካዉንት ነጠቃ እንቅስቃሴዎች እየጨመሩ በመምጣታቸው የመተግበሪያዎቹ ተጠቃሚዎች ጥንቃቄ እንዲያደርጉ የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደር አሣሠበ።

ከዚህ ቀደም ከነበረዉ በተለየ ሁኔታ ከሰሞኑ የግለሰቦች የቴሊግራምና ዋትሳፕ አካዉንቶችን በመረጃ መንታፊዎች በከፍተኛ ደረጃ እየተነጠቀና ማጭበርበሮች እየተፈጸሙ መሆኑን በኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደር የሳይበር አደጋ ዝግጁነትና ምላሽ መስጫ ማዕከል/Ethio-CERRT/ ማረጋገጥ መቻሉን ጠቁሟል።

እነዚህ የአካዉንት ነጠቃዎች የሚፈጸሙት ለጥቃት ኢላማ ላደረጉት አካል አጥፊ ተልዕኮ ያላቸዉን ሊንኮችን በመላክና ሊንኩን እንዲከፍቱ የሚያደርጉ ቴክኒኮችን በመጠቀም መሆኑንም ገልጿል።

ከእነዚህ ቴክኒኮች መካከልም በጣም ወሳኝ በሆነ ጉዳይ አስቸኳይ በዙም ወይም በሌሎች የኦንላይን ፕላትፎርሞች ስብሰባ ስለሚኖር በተላከዉ ሊንክ አማካኝነት እንዲሳተፉ በመደወልና በማግባባት ሲሆን ሊንኩን ከፍተዉ በሚገቡበት ወቅት አካዉንታቸዉን ይነጥቃሉ ብሏል።

ከዚህ የአካዉንት ነጠቃ በኋላ  የተነጠቀዉን የቴሊግራም ወይም ዋትሳፕ አካዉንት በመጠቀም ወደ ግለሰቡ ወዳጆች ለወሳኝ ጉዳይ ገንዘብ እንደሚያስፈልጋቸዉና እንዲያስገቡላቸዉ በጽሁፍ መልዕክት በመጠየቅ እያጭበረበሩ ይገኛሉ ብሏል መግለጫው።

https://www.facebook.com/share/171JEdPWHK/?mibextid=rS40aB7S9Ucbxw6v



group-telegram.com/AddisstandardAmh/6539
Create:
Last Update:

#ኢንሣ ከሰሞኑ በተለይም በ #ቴሌግራም እና #ዋትሳፕ መተግበሪያዎች የማጭበርበር እንቅስቃሴዎች በመስተዋላቸው ተጠቃሚዎች እንዲጠነቀቁ አሳሰበ

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በተለይም የቴሌግራም እና የዋትሳፕ ተጠቃሚዎች ላይ ያነጣጠሩ የማጭበርበርና የአካዉንት ነጠቃ እንቅስቃሴዎች እየጨመሩ በመምጣታቸው የመተግበሪያዎቹ ተጠቃሚዎች ጥንቃቄ እንዲያደርጉ የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደር አሣሠበ።

ከዚህ ቀደም ከነበረዉ በተለየ ሁኔታ ከሰሞኑ የግለሰቦች የቴሊግራምና ዋትሳፕ አካዉንቶችን በመረጃ መንታፊዎች በከፍተኛ ደረጃ እየተነጠቀና ማጭበርበሮች እየተፈጸሙ መሆኑን በኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደር የሳይበር አደጋ ዝግጁነትና ምላሽ መስጫ ማዕከል/Ethio-CERRT/ ማረጋገጥ መቻሉን ጠቁሟል።

እነዚህ የአካዉንት ነጠቃዎች የሚፈጸሙት ለጥቃት ኢላማ ላደረጉት አካል አጥፊ ተልዕኮ ያላቸዉን ሊንኮችን በመላክና ሊንኩን እንዲከፍቱ የሚያደርጉ ቴክኒኮችን በመጠቀም መሆኑንም ገልጿል።

ከእነዚህ ቴክኒኮች መካከልም በጣም ወሳኝ በሆነ ጉዳይ አስቸኳይ በዙም ወይም በሌሎች የኦንላይን ፕላትፎርሞች ስብሰባ ስለሚኖር በተላከዉ ሊንክ አማካኝነት እንዲሳተፉ በመደወልና በማግባባት ሲሆን ሊንኩን ከፍተዉ በሚገቡበት ወቅት አካዉንታቸዉን ይነጥቃሉ ብሏል።

ከዚህ የአካዉንት ነጠቃ በኋላ  የተነጠቀዉን የቴሊግራም ወይም ዋትሳፕ አካዉንት በመጠቀም ወደ ግለሰቡ ወዳጆች ለወሳኝ ጉዳይ ገንዘብ እንደሚያስፈልጋቸዉና እንዲያስገቡላቸዉ በጽሁፍ መልዕክት በመጠየቅ እያጭበረበሩ ይገኛሉ ብሏል መግለጫው።

https://www.facebook.com/share/171JEdPWHK/?mibextid=rS40aB7S9Ucbxw6v

BY Addis Standard Amharic




Share with your friend now:
group-telegram.com/AddisstandardAmh/6539

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Right now the digital security needs of Russians and Ukrainians are very different, and they lead to very different caveats about how to mitigate the risks associated with using Telegram. For Ukrainians in Ukraine, whose physical safety is at risk because they are in a war zone, digital security is probably not their highest priority. They may value access to news and communication with their loved ones over making sure that all of their communications are encrypted in such a manner that they are indecipherable to Telegram, its employees, or governments with court orders. Telegram, which does little policing of its content, has also became a hub for Russian propaganda and misinformation. Many pro-Kremlin channels have become popular, alongside accounts of journalists and other independent observers. In the United States, Telegram's lower public profile has helped it mostly avoid high level scrutiny from Congress, but it has not gone unnoticed. Telegram does offer end-to-end encrypted communications through Secret Chats, but this is not the default setting. Standard conversations use the MTProto method, enabling server-client encryption but with them stored on the server for ease-of-access. This makes using Telegram across multiple devices simple, but also means that the regular Telegram chats you’re having with folks are not as secure as you may believe. Soloviev also promoted the channel in a post he shared on his own Telegram, which has 580,000 followers. The post recommended his viewers subscribe to "War on Fakes" in a time of fake news.
from br


Telegram Addis Standard Amharic
FROM American