Telegram Group & Telegram Channel
#ኢንሣ ከሰሞኑ በተለይም በ #ቴሌግራም እና #ዋትሳፕ መተግበሪያዎች የማጭበርበር እንቅስቃሴዎች በመስተዋላቸው ተጠቃሚዎች እንዲጠነቀቁ አሳሰበ

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በተለይም የቴሌግራም እና የዋትሳፕ ተጠቃሚዎች ላይ ያነጣጠሩ የማጭበርበርና የአካዉንት ነጠቃ እንቅስቃሴዎች እየጨመሩ በመምጣታቸው የመተግበሪያዎቹ ተጠቃሚዎች ጥንቃቄ እንዲያደርጉ የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደር አሣሠበ።

ከዚህ ቀደም ከነበረዉ በተለየ ሁኔታ ከሰሞኑ የግለሰቦች የቴሊግራምና ዋትሳፕ አካዉንቶችን በመረጃ መንታፊዎች በከፍተኛ ደረጃ እየተነጠቀና ማጭበርበሮች እየተፈጸሙ መሆኑን በኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደር የሳይበር አደጋ ዝግጁነትና ምላሽ መስጫ ማዕከል/Ethio-CERRT/ ማረጋገጥ መቻሉን ጠቁሟል።

እነዚህ የአካዉንት ነጠቃዎች የሚፈጸሙት ለጥቃት ኢላማ ላደረጉት አካል አጥፊ ተልዕኮ ያላቸዉን ሊንኮችን በመላክና ሊንኩን እንዲከፍቱ የሚያደርጉ ቴክኒኮችን በመጠቀም መሆኑንም ገልጿል።

ከእነዚህ ቴክኒኮች መካከልም በጣም ወሳኝ በሆነ ጉዳይ አስቸኳይ በዙም ወይም በሌሎች የኦንላይን ፕላትፎርሞች ስብሰባ ስለሚኖር በተላከዉ ሊንክ አማካኝነት እንዲሳተፉ በመደወልና በማግባባት ሲሆን ሊንኩን ከፍተዉ በሚገቡበት ወቅት አካዉንታቸዉን ይነጥቃሉ ብሏል።

ከዚህ የአካዉንት ነጠቃ በኋላ  የተነጠቀዉን የቴሊግራም ወይም ዋትሳፕ አካዉንት በመጠቀም ወደ ግለሰቡ ወዳጆች ለወሳኝ ጉዳይ ገንዘብ እንደሚያስፈልጋቸዉና እንዲያስገቡላቸዉ በጽሁፍ መልዕክት በመጠየቅ እያጭበረበሩ ይገኛሉ ብሏል መግለጫው።

https://www.facebook.com/share/171JEdPWHK/?mibextid=rS40aB7S9Ucbxw6v



group-telegram.com/AddisstandardAmh/6539
Create:
Last Update:

#ኢንሣ ከሰሞኑ በተለይም በ #ቴሌግራም እና #ዋትሳፕ መተግበሪያዎች የማጭበርበር እንቅስቃሴዎች በመስተዋላቸው ተጠቃሚዎች እንዲጠነቀቁ አሳሰበ

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በተለይም የቴሌግራም እና የዋትሳፕ ተጠቃሚዎች ላይ ያነጣጠሩ የማጭበርበርና የአካዉንት ነጠቃ እንቅስቃሴዎች እየጨመሩ በመምጣታቸው የመተግበሪያዎቹ ተጠቃሚዎች ጥንቃቄ እንዲያደርጉ የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደር አሣሠበ።

ከዚህ ቀደም ከነበረዉ በተለየ ሁኔታ ከሰሞኑ የግለሰቦች የቴሊግራምና ዋትሳፕ አካዉንቶችን በመረጃ መንታፊዎች በከፍተኛ ደረጃ እየተነጠቀና ማጭበርበሮች እየተፈጸሙ መሆኑን በኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደር የሳይበር አደጋ ዝግጁነትና ምላሽ መስጫ ማዕከል/Ethio-CERRT/ ማረጋገጥ መቻሉን ጠቁሟል።

እነዚህ የአካዉንት ነጠቃዎች የሚፈጸሙት ለጥቃት ኢላማ ላደረጉት አካል አጥፊ ተልዕኮ ያላቸዉን ሊንኮችን በመላክና ሊንኩን እንዲከፍቱ የሚያደርጉ ቴክኒኮችን በመጠቀም መሆኑንም ገልጿል።

ከእነዚህ ቴክኒኮች መካከልም በጣም ወሳኝ በሆነ ጉዳይ አስቸኳይ በዙም ወይም በሌሎች የኦንላይን ፕላትፎርሞች ስብሰባ ስለሚኖር በተላከዉ ሊንክ አማካኝነት እንዲሳተፉ በመደወልና በማግባባት ሲሆን ሊንኩን ከፍተዉ በሚገቡበት ወቅት አካዉንታቸዉን ይነጥቃሉ ብሏል።

ከዚህ የአካዉንት ነጠቃ በኋላ  የተነጠቀዉን የቴሊግራም ወይም ዋትሳፕ አካዉንት በመጠቀም ወደ ግለሰቡ ወዳጆች ለወሳኝ ጉዳይ ገንዘብ እንደሚያስፈልጋቸዉና እንዲያስገቡላቸዉ በጽሁፍ መልዕክት በመጠየቅ እያጭበረበሩ ይገኛሉ ብሏል መግለጫው።

https://www.facebook.com/share/171JEdPWHK/?mibextid=rS40aB7S9Ucbxw6v

BY Addis Standard Amharic




Share with your friend now:
group-telegram.com/AddisstandardAmh/6539

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

One thing that Telegram now offers to all users is the ability to “disappear” messages or set remote deletion deadlines. That enables users to have much more control over how long people can access what you’re sending them. Given that Russian law enforcement officials are reportedly (via Insider) stopping people in the street and demanding to read their text messages, this could be vital to protect individuals from reprisals. The regulator said it had received information that messages containing stock tips and other investment advice with respect to selected listed companies are being widely circulated through websites and social media platforms such as Telegram, Facebook, WhatsApp and Instagram. The S&P 500 fell 1.3% to 4,204.36, and the Dow Jones Industrial Average was down 0.7% to 32,943.33. The Dow posted a fifth straight weekly loss — its longest losing streak since 2019. The Nasdaq Composite tumbled 2.2% to 12,843.81. Though all three indexes opened in the green, stocks took a turn after a new report showed U.S. consumer sentiment deteriorated more than expected in early March as consumers' inflation expectations soared to the highest since 1981. Ukrainian President Volodymyr Zelensky said in a video message on Tuesday that Ukrainian forces "destroy the invaders wherever we can." Additionally, investors are often instructed to deposit monies into personal bank accounts of individuals who claim to represent a legitimate entity, and/or into an unrelated corporate account. To lend credence and to lure unsuspecting victims, perpetrators usually claim that their entity and/or the investment schemes are approved by financial authorities.
from hk


Telegram Addis Standard Amharic
FROM American