Telegram Group & Telegram Channel
07/06/2017
አማን
ኢየሱስን መመልከት
ዘኁ21:4-9
እስራኤል ከግብፅ ከወጣች በኋላ ብዙ ውጣ ውረድ ውስጥ አልፈዋል ፤ግን በዚህ ሁሉ ውስጥ እግዚአብሔር ብዙ በጎ አድርጎላቸዋል ቢሆንም ግን እስራኤላውያን ሁሌ የሚፈልጉት እና የሚናፍቀቁትት የግብፅ ህይወታቸውን ነበር።
በዚህ ሁሉ እግዚአብሔር ምህረት ያደርግላቸው ነበር።
እግዚአብሔር ለሙሴ የሚገቡባትን ሀገር እንዲሠልሉ ከካሌብና ከኢያሡ ውጭ የስንፍና ቃል ተናገሩ።እግዚአብሔር ሲንቁት እግዚአብሔር ተቆጣ ፤ በዚህ ጊዜም ሙሴ እግዚአብሔር በምድረበዳ ጨረስካቸው ትባላለህ ገ
አለው እግዚአብሔር በምድረበዳ ሁሉም ቀስ በቀስ ያልቃሉ አለው ።ከዚህ ጊዜ በኃላም የግብፅ ምግብ መፈለጋቸውን የመናው ምግብ ደግሞ ተጠየፍነው ብለው እግዚአብሔርን በድጋሚ አስቆጡት ።የዚህ ጊዜ እባብ ሠደደባቸው።ሙሴንም ይቅርታ እግዚአብሔርን እንዲጠይቅላቸውለመኑት ።
ክርስትና እንደ እስራኤላውያን መንገድ ከግብፅ እስከ ከነዐን ያለው ይመስለኛል ።
እግዚአብሔር ለእስራኤላውያን በአላማ ላይ ሰቅለው እንዲድኑ መድሀኒት ሰጥቷቸው ነበር፤በዚህ ጊዜ ለእኛ ደግሞ ብቸኛ መዳኛችን ኢየሱስ መመልከት
ዩሐ3÷14-15
እየሱስን መከተል ውስጥ እየሱስን መመልከት የግድ ያስፈልጋል ።
ክርስትናችንም የተሠቀለውን ኢየሱስን እያየን እንዲሆን ይገባል።
ስንመለከት ተጠንቅቀን እንመልከት ከብዙ ኢየሱሶች ለይተን የተሰቀለውን እየሱስን እንድነመለከት ለይተን እንወቅ።
50🕊10👍5



group-telegram.com/HUfellow/5497
Create:
Last Update:

07/06/2017
አማን
ኢየሱስን መመልከት
ዘኁ21:4-9
እስራኤል ከግብፅ ከወጣች በኋላ ብዙ ውጣ ውረድ ውስጥ አልፈዋል ፤ግን በዚህ ሁሉ ውስጥ እግዚአብሔር ብዙ በጎ አድርጎላቸዋል ቢሆንም ግን እስራኤላውያን ሁሌ የሚፈልጉት እና የሚናፍቀቁትት የግብፅ ህይወታቸውን ነበር።
በዚህ ሁሉ እግዚአብሔር ምህረት ያደርግላቸው ነበር።
እግዚአብሔር ለሙሴ የሚገቡባትን ሀገር እንዲሠልሉ ከካሌብና ከኢያሡ ውጭ የስንፍና ቃል ተናገሩ።እግዚአብሔር ሲንቁት እግዚአብሔር ተቆጣ ፤ በዚህ ጊዜም ሙሴ እግዚአብሔር በምድረበዳ ጨረስካቸው ትባላለህ ገ
አለው እግዚአብሔር በምድረበዳ ሁሉም ቀስ በቀስ ያልቃሉ አለው ።ከዚህ ጊዜ በኃላም የግብፅ ምግብ መፈለጋቸውን የመናው ምግብ ደግሞ ተጠየፍነው ብለው እግዚአብሔርን በድጋሚ አስቆጡት ።የዚህ ጊዜ እባብ ሠደደባቸው።ሙሴንም ይቅርታ እግዚአብሔርን እንዲጠይቅላቸውለመኑት ።
ክርስትና እንደ እስራኤላውያን መንገድ ከግብፅ እስከ ከነዐን ያለው ይመስለኛል ።
እግዚአብሔር ለእስራኤላውያን በአላማ ላይ ሰቅለው እንዲድኑ መድሀኒት ሰጥቷቸው ነበር፤በዚህ ጊዜ ለእኛ ደግሞ ብቸኛ መዳኛችን ኢየሱስ መመልከት
ዩሐ3÷14-15
እየሱስን መከተል ውስጥ እየሱስን መመልከት የግድ ያስፈልጋል ።
ክርስትናችንም የተሠቀለውን ኢየሱስን እያየን እንዲሆን ይገባል።
ስንመለከት ተጠንቅቀን እንመልከት ከብዙ ኢየሱሶች ለይተን የተሰቀለውን እየሱስን እንድነመለከት ለይተን እንወቅ።

BY HUFELLOW













Share with your friend now:
group-telegram.com/HUfellow/5497

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Ukrainian forces successfully attacked Russian vehicles in the capital city of Kyiv thanks to a public tip made through the encrypted messaging app Telegram, Ukraine's top law-enforcement agency said on Tuesday. "There are a lot of things that Telegram could have been doing this whole time. And they know exactly what they are and they've chosen not to do them. That's why I don't trust them," she said. Telegram was founded in 2013 by two Russian brothers, Nikolai and Pavel Durov. Soloviev also promoted the channel in a post he shared on his own Telegram, which has 580,000 followers. The post recommended his viewers subscribe to "War on Fakes" in a time of fake news. Telegram users are able to send files of any type up to 2GB each and access them from any device, with no limit on cloud storage, which has made downloading files more popular on the platform.
from hk


Telegram HUFELLOW
FROM American