Telegram Group & Telegram Channel
#ኢንሣ ከሰሞኑ በተለይም በ #ቴሌግራም እና #ዋትሳፕ መተግበሪያዎች የማጭበርበር እንቅስቃሴዎች በመስተዋላቸው ተጠቃሚዎች እንዲጠነቀቁ አሳሰበ

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በተለይም የቴሌግራም እና የዋትሳፕ ተጠቃሚዎች ላይ ያነጣጠሩ የማጭበርበርና የአካዉንት ነጠቃ እንቅስቃሴዎች እየጨመሩ በመምጣታቸው የመተግበሪያዎቹ ተጠቃሚዎች ጥንቃቄ እንዲያደርጉ የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደር አሣሠበ።

ከዚህ ቀደም ከነበረዉ በተለየ ሁኔታ ከሰሞኑ የግለሰቦች የቴሊግራምና ዋትሳፕ አካዉንቶችን በመረጃ መንታፊዎች በከፍተኛ ደረጃ እየተነጠቀና ማጭበርበሮች እየተፈጸሙ መሆኑን በኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደር የሳይበር አደጋ ዝግጁነትና ምላሽ መስጫ ማዕከል/Ethio-CERRT/ ማረጋገጥ መቻሉን ጠቁሟል።

እነዚህ የአካዉንት ነጠቃዎች የሚፈጸሙት ለጥቃት ኢላማ ላደረጉት አካል አጥፊ ተልዕኮ ያላቸዉን ሊንኮችን በመላክና ሊንኩን እንዲከፍቱ የሚያደርጉ ቴክኒኮችን በመጠቀም መሆኑንም ገልጿል።

ከእነዚህ ቴክኒኮች መካከልም በጣም ወሳኝ በሆነ ጉዳይ አስቸኳይ በዙም ወይም በሌሎች የኦንላይን ፕላትፎርሞች ስብሰባ ስለሚኖር በተላከዉ ሊንክ አማካኝነት እንዲሳተፉ በመደወልና በማግባባት ሲሆን ሊንኩን ከፍተዉ በሚገቡበት ወቅት አካዉንታቸዉን ይነጥቃሉ ብሏል።

ከዚህ የአካዉንት ነጠቃ በኋላ  የተነጠቀዉን የቴሊግራም ወይም ዋትሳፕ አካዉንት በመጠቀም ወደ ግለሰቡ ወዳጆች ለወሳኝ ጉዳይ ገንዘብ እንደሚያስፈልጋቸዉና እንዲያስገቡላቸዉ በጽሁፍ መልዕክት በመጠየቅ እያጭበረበሩ ይገኛሉ ብሏል መግለጫው።

https://www.facebook.com/share/171JEdPWHK/?mibextid=rS40aB7S9Ucbxw6v



group-telegram.com/AddisstandardAmh/6539
Create:
Last Update:

#ኢንሣ ከሰሞኑ በተለይም በ #ቴሌግራም እና #ዋትሳፕ መተግበሪያዎች የማጭበርበር እንቅስቃሴዎች በመስተዋላቸው ተጠቃሚዎች እንዲጠነቀቁ አሳሰበ

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በተለይም የቴሌግራም እና የዋትሳፕ ተጠቃሚዎች ላይ ያነጣጠሩ የማጭበርበርና የአካዉንት ነጠቃ እንቅስቃሴዎች እየጨመሩ በመምጣታቸው የመተግበሪያዎቹ ተጠቃሚዎች ጥንቃቄ እንዲያደርጉ የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደር አሣሠበ።

ከዚህ ቀደም ከነበረዉ በተለየ ሁኔታ ከሰሞኑ የግለሰቦች የቴሊግራምና ዋትሳፕ አካዉንቶችን በመረጃ መንታፊዎች በከፍተኛ ደረጃ እየተነጠቀና ማጭበርበሮች እየተፈጸሙ መሆኑን በኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደር የሳይበር አደጋ ዝግጁነትና ምላሽ መስጫ ማዕከል/Ethio-CERRT/ ማረጋገጥ መቻሉን ጠቁሟል።

እነዚህ የአካዉንት ነጠቃዎች የሚፈጸሙት ለጥቃት ኢላማ ላደረጉት አካል አጥፊ ተልዕኮ ያላቸዉን ሊንኮችን በመላክና ሊንኩን እንዲከፍቱ የሚያደርጉ ቴክኒኮችን በመጠቀም መሆኑንም ገልጿል።

ከእነዚህ ቴክኒኮች መካከልም በጣም ወሳኝ በሆነ ጉዳይ አስቸኳይ በዙም ወይም በሌሎች የኦንላይን ፕላትፎርሞች ስብሰባ ስለሚኖር በተላከዉ ሊንክ አማካኝነት እንዲሳተፉ በመደወልና በማግባባት ሲሆን ሊንኩን ከፍተዉ በሚገቡበት ወቅት አካዉንታቸዉን ይነጥቃሉ ብሏል።

ከዚህ የአካዉንት ነጠቃ በኋላ  የተነጠቀዉን የቴሊግራም ወይም ዋትሳፕ አካዉንት በመጠቀም ወደ ግለሰቡ ወዳጆች ለወሳኝ ጉዳይ ገንዘብ እንደሚያስፈልጋቸዉና እንዲያስገቡላቸዉ በጽሁፍ መልዕክት በመጠየቅ እያጭበረበሩ ይገኛሉ ብሏል መግለጫው።

https://www.facebook.com/share/171JEdPWHK/?mibextid=rS40aB7S9Ucbxw6v

BY Addis Standard Amharic




Share with your friend now:
group-telegram.com/AddisstandardAmh/6539

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Continuing its crackdown against entities allegedly involved in a front-running scam using messaging app Telegram, Sebi on Thursday carried out search and seizure operations at the premises of eight entities in multiple locations across the country. The regulator said it had received information that messages containing stock tips and other investment advice with respect to selected listed companies are being widely circulated through websites and social media platforms such as Telegram, Facebook, WhatsApp and Instagram. As the war in Ukraine rages, the messaging app Telegram has emerged as the go-to place for unfiltered live war updates for both Ukrainian refugees and increasingly isolated Russians alike. Since January 2022, the SC has received a total of 47 complaints and enquiries on illegal investment schemes promoted through Telegram. These fraudulent schemes offer non-existent investment opportunities, promising very attractive and risk-free returns within a short span of time. They commonly offer unrealistic returns of as high as 1,000% within 24 hours or even within a few hours. Telegram does offer end-to-end encrypted communications through Secret Chats, but this is not the default setting. Standard conversations use the MTProto method, enabling server-client encryption but with them stored on the server for ease-of-access. This makes using Telegram across multiple devices simple, but also means that the regular Telegram chats you’re having with folks are not as secure as you may believe.
from in


Telegram Addis Standard Amharic
FROM American