Telegram Group & Telegram Channel
07/06/2017
አማን
ኢየሱስን መመልከት
ዘኁ21:4-9
እስራኤል ከግብፅ ከወጣች በኋላ ብዙ ውጣ ውረድ ውስጥ አልፈዋል ፤ግን በዚህ ሁሉ ውስጥ እግዚአብሔር ብዙ በጎ አድርጎላቸዋል ቢሆንም ግን እስራኤላውያን ሁሌ የሚፈልጉት እና የሚናፍቀቁትት የግብፅ ህይወታቸውን ነበር።
በዚህ ሁሉ እግዚአብሔር ምህረት ያደርግላቸው ነበር።
እግዚአብሔር ለሙሴ የሚገቡባትን ሀገር እንዲሠልሉ ከካሌብና ከኢያሡ ውጭ የስንፍና ቃል ተናገሩ።እግዚአብሔር ሲንቁት እግዚአብሔር ተቆጣ ፤ በዚህ ጊዜም ሙሴ እግዚአብሔር በምድረበዳ ጨረስካቸው ትባላለህ ገ
አለው እግዚአብሔር በምድረበዳ ሁሉም ቀስ በቀስ ያልቃሉ አለው ።ከዚህ ጊዜ በኃላም የግብፅ ምግብ መፈለጋቸውን የመናው ምግብ ደግሞ ተጠየፍነው ብለው እግዚአብሔርን በድጋሚ አስቆጡት ።የዚህ ጊዜ እባብ ሠደደባቸው።ሙሴንም ይቅርታ እግዚአብሔርን እንዲጠይቅላቸውለመኑት ።
ክርስትና እንደ እስራኤላውያን መንገድ ከግብፅ እስከ ከነዐን ያለው ይመስለኛል ።
እግዚአብሔር ለእስራኤላውያን በአላማ ላይ ሰቅለው እንዲድኑ መድሀኒት ሰጥቷቸው ነበር፤በዚህ ጊዜ ለእኛ ደግሞ ብቸኛ መዳኛችን ኢየሱስ መመልከት
ዩሐ3÷14-15
እየሱስን መከተል ውስጥ እየሱስን መመልከት የግድ ያስፈልጋል ።
ክርስትናችንም የተሠቀለውን ኢየሱስን እያየን እንዲሆን ይገባል።
ስንመለከት ተጠንቅቀን እንመልከት ከብዙ ኢየሱሶች ለይተን የተሰቀለውን እየሱስን እንድነመለከት ለይተን እንወቅ።
50🕊10👍5



group-telegram.com/HUfellow/5497
Create:
Last Update:

07/06/2017
አማን
ኢየሱስን መመልከት
ዘኁ21:4-9
እስራኤል ከግብፅ ከወጣች በኋላ ብዙ ውጣ ውረድ ውስጥ አልፈዋል ፤ግን በዚህ ሁሉ ውስጥ እግዚአብሔር ብዙ በጎ አድርጎላቸዋል ቢሆንም ግን እስራኤላውያን ሁሌ የሚፈልጉት እና የሚናፍቀቁትት የግብፅ ህይወታቸውን ነበር።
በዚህ ሁሉ እግዚአብሔር ምህረት ያደርግላቸው ነበር።
እግዚአብሔር ለሙሴ የሚገቡባትን ሀገር እንዲሠልሉ ከካሌብና ከኢያሡ ውጭ የስንፍና ቃል ተናገሩ።እግዚአብሔር ሲንቁት እግዚአብሔር ተቆጣ ፤ በዚህ ጊዜም ሙሴ እግዚአብሔር በምድረበዳ ጨረስካቸው ትባላለህ ገ
አለው እግዚአብሔር በምድረበዳ ሁሉም ቀስ በቀስ ያልቃሉ አለው ።ከዚህ ጊዜ በኃላም የግብፅ ምግብ መፈለጋቸውን የመናው ምግብ ደግሞ ተጠየፍነው ብለው እግዚአብሔርን በድጋሚ አስቆጡት ።የዚህ ጊዜ እባብ ሠደደባቸው።ሙሴንም ይቅርታ እግዚአብሔርን እንዲጠይቅላቸውለመኑት ።
ክርስትና እንደ እስራኤላውያን መንገድ ከግብፅ እስከ ከነዐን ያለው ይመስለኛል ።
እግዚአብሔር ለእስራኤላውያን በአላማ ላይ ሰቅለው እንዲድኑ መድሀኒት ሰጥቷቸው ነበር፤በዚህ ጊዜ ለእኛ ደግሞ ብቸኛ መዳኛችን ኢየሱስ መመልከት
ዩሐ3÷14-15
እየሱስን መከተል ውስጥ እየሱስን መመልከት የግድ ያስፈልጋል ።
ክርስትናችንም የተሠቀለውን ኢየሱስን እያየን እንዲሆን ይገባል።
ስንመለከት ተጠንቅቀን እንመልከት ከብዙ ኢየሱሶች ለይተን የተሰቀለውን እየሱስን እንድነመለከት ለይተን እንወቅ።

BY HUFELLOW













Share with your friend now:
group-telegram.com/HUfellow/5497

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Meanwhile, a completely redesigned attachment menu appears when sending multiple photos or vides. Users can tap "X selected" (X being the number of items) at the top of the panel to preview how the album will look in the chat when it's sent, as well as rearrange or remove selected media. Oh no. There’s a certain degree of myth-making around what exactly went on, so take everything that follows lightly. Telegram was originally launched as a side project by the Durov brothers, with Nikolai handling the coding and Pavel as CEO, while both were at VK. "There are several million Russians who can lift their head up from propaganda and try to look for other sources, and I'd say that most look for it on Telegram," he said. Continuing its crackdown against entities allegedly involved in a front-running scam using messaging app Telegram, Sebi on Thursday carried out search and seizure operations at the premises of eight entities in multiple locations across the country. As a result, the pandemic saw many newcomers to Telegram, including prominent anti-vaccine activists who used the app's hands-off approach to share false information on shots, a study from the Institute for Strategic Dialogue shows.
from nl


Telegram HUFELLOW
FROM American