Telegram Group & Telegram Channel
#አሜሪካ በ #ኢራን የኒውክሌር ተቋማት ላይ ጥቃት ፈጸመች፤ ቴህራን “የማያባራ መዘዝ” ይከተላል ስትል ዛተች

የአሜሪካው ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ የአሜሪካ መከላከያ ኃይል ሌሊቲን በኢራን ሦስት የኒውክሌር ተቋማት ላይ የቦምብ ድብደባ መፈፀሙን ተናገሩ።

አሜሪካ ቢ-2 አውሮፕላኖቿን በመጠቀም ወደ መሬት ሰርስረው የሚገቡ ቦምቦችን በመጠቀም ድብደባ መፈፀሟ ተገልጿል።

ፕሬዚደንቱ ለመካከለኛው ምሥራቅ ግጭት የሁለት ሳምንት ጊዜ ሰጥተው የነበረ ቢሆንም፣ ይህንን በተናገሩ በሁለተኛው ቀን ጥቃት ፈጽመዋል።

ዶናልድ ትራምፕ ከጥቃቱ በኋላ በዋይት ሐውስ በሰጡት አጭር መግለጫ “አስታውሱ፣ በርካታ ዒላማዎች ገና ይቀሩናል። በሁሉም መመዘኛ የዛሬው ምሽቱ ከባዱ እና ደግሞ በጣም አደገኛው ነበር” ብለዋል።

ዲሞክራቶች የትራምፕን እርምጃ 'ያለ ኮንግረስ ፍቃድ' የተደረገ ጣልቃ ገብነት ሲሉ አወግዘዋል።

ቴህራን ቀደም ሲል አሜሪካ በሁለቱ አገራት ግጭት ውስጥ ጣልቃ የምትገባ ከሆነ በመካከለኛው ምሥራቅ የሚገኙ የአሜሪካን ጦር ሠፈሮች ላይ ጥቃት እንደምታደርስ አስጠንቅቃለች።

ኢራን የአሜሪካን ጥቃቶችን ተከትሎ 'ማቆሚያ የሌለው መዘዝ' ይከተላል ስትል ዳግም ዝታለች።

https://www.facebook.com/share/p/1LGUqrxJwk/



group-telegram.com/AddisstandardAmh/5953
Create:
Last Update:

#አሜሪካ በ #ኢራን የኒውክሌር ተቋማት ላይ ጥቃት ፈጸመች፤ ቴህራን “የማያባራ መዘዝ” ይከተላል ስትል ዛተች

የአሜሪካው ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ የአሜሪካ መከላከያ ኃይል ሌሊቲን በኢራን ሦስት የኒውክሌር ተቋማት ላይ የቦምብ ድብደባ መፈፀሙን ተናገሩ።

አሜሪካ ቢ-2 አውሮፕላኖቿን በመጠቀም ወደ መሬት ሰርስረው የሚገቡ ቦምቦችን በመጠቀም ድብደባ መፈፀሟ ተገልጿል።

ፕሬዚደንቱ ለመካከለኛው ምሥራቅ ግጭት የሁለት ሳምንት ጊዜ ሰጥተው የነበረ ቢሆንም፣ ይህንን በተናገሩ በሁለተኛው ቀን ጥቃት ፈጽመዋል።

ዶናልድ ትራምፕ ከጥቃቱ በኋላ በዋይት ሐውስ በሰጡት አጭር መግለጫ “አስታውሱ፣ በርካታ ዒላማዎች ገና ይቀሩናል። በሁሉም መመዘኛ የዛሬው ምሽቱ ከባዱ እና ደግሞ በጣም አደገኛው ነበር” ብለዋል።

ዲሞክራቶች የትራምፕን እርምጃ 'ያለ ኮንግረስ ፍቃድ' የተደረገ ጣልቃ ገብነት ሲሉ አወግዘዋል።

ቴህራን ቀደም ሲል አሜሪካ በሁለቱ አገራት ግጭት ውስጥ ጣልቃ የምትገባ ከሆነ በመካከለኛው ምሥራቅ የሚገኙ የአሜሪካን ጦር ሠፈሮች ላይ ጥቃት እንደምታደርስ አስጠንቅቃለች።

ኢራን የአሜሪካን ጥቃቶችን ተከትሎ 'ማቆሚያ የሌለው መዘዝ' ይከተላል ስትል ዳግም ዝታለች።

https://www.facebook.com/share/p/1LGUqrxJwk/

BY Addis Standard Amharic









Share with your friend now:
group-telegram.com/AddisstandardAmh/5953

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

In December 2021, Sebi officials had conducted a search and seizure operation at the premises of certain persons carrying out similar manipulative activities through Telegram channels. On Telegram’s website, it says that Pavel Durov “supports Telegram financially and ideologically while Nikolai (Duvov)’s input is technological.” Currently, the Telegram team is based in Dubai, having moved around from Berlin, London and Singapore after departing Russia. Meanwhile, the company which owns Telegram is registered in the British Virgin Islands. Pavel Durov, Telegram's CEO, is known as "the Russian Mark Zuckerberg," for co-founding VKontakte, which is Russian for "in touch," a Facebook imitator that became the country's most popular social networking site. The news also helped traders look past another report showing decades-high inflation and shake off some of the volatility from recent sessions. The Bureau of Labor Statistics' February Consumer Price Index (CPI) this week showed another surge in prices even before Russia escalated its attacks in Ukraine. The headline CPI — soaring 7.9% over last year — underscored the sticky inflationary pressures reverberating across the U.S. economy, with everything from groceries to rents and airline fares getting more expensive for everyday consumers. The Russian invasion of Ukraine has been a driving force in markets for the past few weeks.
from sg


Telegram Addis Standard Amharic
FROM American