Telegram Group & Telegram Channel
TIKVAH-ETHIOPIA
#ኬንያ ምንም እንኳን ትላንትና የኬንያ ፕሬዜዳንት ዊሊያም ሩቶ በፋይናንስ ረቂቅ ሕጉ ላይ ፊርማቸውን እንደማያኖሩ እና ሙሉ በሙሉ ውድቅ እንደተደረገ ቢያሳውቁም ዛሬም ተቃዋሚዎች አደባባይ ወጥተው ነበር። ናይኖቢ ውስጥ የመንግስት ጸጥታ ኃይሎች አደባባይ በወጡ ተቃዋሚዎች ላይ አስለቃሽ ጪስ ተኩሰዋል። ወደ ፕሬዜዳንቱ ቤተመንግስት የሚወስደውን መንገድ ዘግተውታል። ዛሬም በከተማይቱ በርካታ የንግድ ተቋማት…
#Kenya

በኬንያ ሰሞነኛውን ተቃውሞ እና ሰልፍ እንደ መልካም አጋጣሚ በመጠቀም በርካቶች ዝርፊያ ላይ መሰማራታቸው ተሰምቷል።

የሀገሪቱ የወንጀል ምርመራ ዳይሬክቶሬት ዝርፊያ ላይ የተሰማሩ ግለሰቦች " ዋጋቸውን ያገኛሉ " ብሏል።

በኬንያ ከፋይናንስ ሕጉ ጋር የተቀሰቀሰው ተቃውሞ አልቆመም።

ምንም እንኳን ፕሬዜዳንት ሩቶ " ትቼዋለሁ ፤ አልፈርምም፣ ተሰርዟል " ቢሉም ተቃዋሚዎቻቸው " ረፍዷል ስልጣን ይልቀቁ " በሚል ተቃውመ ቀጥለዋል።

ተቃውሞውን ተከትሎ ግን በርካታ ዘረፋዎች እየተፈጸሙ ነው።

እነዚህ የዝርፊያ ተግባራት በዜጎች የእጅ ስልክ እና በደህንነት ካሜራዎች ተቀርጸው እየተሰራጩ ነው።

የኬንያ የወንጀል ምርመራ ዳይሬክቶሬት ተቃውሞ እና ሰልፉን በመጠቀም የወሮበሎች ቡድን ንጹሃንን ሲዘርፉ መታየታቸውን እና እነዚህን ግለሰቦችም በቁጥጥር ስር ለማዋል እየተሰራ እንደሆነ አመልክቷል።

ዘራፊዎች የጊዜ ጉዳይ ካልሆነ ዋጋቸውን ያገኛሉም ብሏል።

ሌሎችም ከሰልፉ ጋር በተያዘ ህገወጥ ተግባር ላይ ተሳትፈዋል ያላቸውን ተፈላጊ ተጠርጣሪ ሰዎችንም በፎቶ አሰራጭቷል።

@tikvahethiopia
😢277128👏53😡49🕊38🙏22🤔13😱12😭11🥰4



group-telegram.com/tikvahethiopia/88655
Create:
Last Update:

#Kenya

በኬንያ ሰሞነኛውን ተቃውሞ እና ሰልፍ እንደ መልካም አጋጣሚ በመጠቀም በርካቶች ዝርፊያ ላይ መሰማራታቸው ተሰምቷል።

የሀገሪቱ የወንጀል ምርመራ ዳይሬክቶሬት ዝርፊያ ላይ የተሰማሩ ግለሰቦች " ዋጋቸውን ያገኛሉ " ብሏል።

በኬንያ ከፋይናንስ ሕጉ ጋር የተቀሰቀሰው ተቃውሞ አልቆመም።

ምንም እንኳን ፕሬዜዳንት ሩቶ " ትቼዋለሁ ፤ አልፈርምም፣ ተሰርዟል " ቢሉም ተቃዋሚዎቻቸው " ረፍዷል ስልጣን ይልቀቁ " በሚል ተቃውመ ቀጥለዋል።

ተቃውሞውን ተከትሎ ግን በርካታ ዘረፋዎች እየተፈጸሙ ነው።

እነዚህ የዝርፊያ ተግባራት በዜጎች የእጅ ስልክ እና በደህንነት ካሜራዎች ተቀርጸው እየተሰራጩ ነው።

የኬንያ የወንጀል ምርመራ ዳይሬክቶሬት ተቃውሞ እና ሰልፉን በመጠቀም የወሮበሎች ቡድን ንጹሃንን ሲዘርፉ መታየታቸውን እና እነዚህን ግለሰቦችም በቁጥጥር ስር ለማዋል እየተሰራ እንደሆነ አመልክቷል።

ዘራፊዎች የጊዜ ጉዳይ ካልሆነ ዋጋቸውን ያገኛሉም ብሏል።

ሌሎችም ከሰልፉ ጋር በተያዘ ህገወጥ ተግባር ላይ ተሳትፈዋል ያላቸውን ተፈላጊ ተጠርጣሪ ሰዎችንም በፎቶ አሰራጭቷል።

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA




Share with your friend now:
group-telegram.com/tikvahethiopia/88655

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram Messenger Blocks Navalny Bot During Russian Election Soloviev also promoted the channel in a post he shared on his own Telegram, which has 580,000 followers. The post recommended his viewers subscribe to "War on Fakes" in a time of fake news. In this regard, Sebi collaborated with the Telecom Regulatory Authority of India (TRAI) to reduce the vulnerability of the securities market to manipulation through misuse of mass communication medium like bulk SMS. Groups are also not fully encrypted, end-to-end. This includes private groups. Private groups cannot be seen by other Telegram users, but Telegram itself can see the groups and all of the communications that you have in them. All of the same risks and warnings about channels can be applied to groups. Anastasia Vlasova/Getty Images
from us


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM American