TIKVAH-ETHIOPIA
#Update ብፁዕ አቡነ ገብርኤል በመኖሪያ ቤታቸው ተአቅበው እንዲቆዩ ቋሚ ሲኖዶስ ወሳኔ አሳለፈ። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ቋሚ ሲኖዶስ ብፁዕ አቡነ ገብርኤል ከቤተክርስቲያኗ የነገረ ማርያም አስተምህሮ ውጪ በፍኖተ ጽድቅ ጠቅላላ ማኅበር አዳራሽ የሰጡትን ትምህርትና በማኅበሩ ሚዲያ የተላለፈበትን ሁኔታ በተመለከተ በዛሬ መደበኛ ጉባኤ ተወያይቶ ለመወሰን በያዘው ቀጠሮ መሰረት ውይይት…
#EOTC
" የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ይቅርታቸውን ተቀብሏል ! "
የቅዱስ ሲኖዶስ የርክበ ካህናት ምልዓተ ጉባኤ የብፁዓን አባቶች አስተምሮን በተመለከተ ውሳኔ አሳለፈ።
የቅዱስ ሲኖዶስ ጽ/ቤት በርክበ ካህናት ቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ዛሬ የብፁዓን አባቶች አስተምሮ በተመለከተ በቋሚ ሲኖዶስ ውሳኔ መሠረት የሊቃውንት ጉባኤ በሦስት ብፁዓን አባቶች ማለትም ፦
- በብፁዕ አቡነ ፊልጶስ ሊቀ ጳጳስ
- በብፁዕ አቡነ በርናባስ ሊቀ ጳጳስ
- ብፁዕ አቡነ ገብርኤል ጳጳስ በተላለፉ ትምህርቶች ላይ ያቀረበውን የስህተት ትምህርት የሚያሳይ አስተያየትና የውሳኔ ሐሳብ መመልከቱን ቤተክርስቲያኗ አሳውቃለች።
ምልዓተ ጉባኤውም የሦስቱን አባቶች አስተያየት አዳምጦ ውሳኔ አሳልፏል።
ሦስቱም ብፁዓን አባቶች ጥፋታቸውን አምነው በቅዱስ ሲኖዶስ ፊት ቀርበው ይቅርታ ጠይቀዋል።
በሊቃውንት ጉባኤ የቀረበው እውነተኛ የቅድስት ቤተክርስቲያን አስተምህሮ የሚያምኑ እና የሚያስተምሩ መሆኑን በመግለጽም ለተፈጠረው ስህተት ይቅርታ እንደጠየቁ ተገልጿል።
የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤም ይቅርታቸውን ተቀብሏል።
ያስተላለፉትን የስህተት ትምህርት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የመገናኛ ብዙኃን ሥርጭት አገልግሎት ድርጅት / EOTCTV / ላይ ቀርበው በቅዱስ ሲኖዶስ ፊት የሰጡትን የእምነት ክህደት ቃል አስተምህሯቸውን አርመውና አስተካክለው እንዲያስተላልፉ መመሪያ ሰጥቷል።
ወደፊትም ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት እና መምህራን የሃይማኖት ትምህርት ሳይሸራረፍ ለትውልድ ለማስተላለፍ ጥንቃቄ እንዲያደርጉና በአከራካሪ ጉዳዮች በግለሰብ ደረጃ ምላሽ እንዳይሰጥ ጉባዔው ወስኗል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ ይህን መረጃ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የመገናኛ ብዙኃን ሥርጭት አገልግሎት ድርጅት ነው ያገኘው።
@tikvahethiopia
" የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ይቅርታቸውን ተቀብሏል ! "
የቅዱስ ሲኖዶስ የርክበ ካህናት ምልዓተ ጉባኤ የብፁዓን አባቶች አስተምሮን በተመለከተ ውሳኔ አሳለፈ።
የቅዱስ ሲኖዶስ ጽ/ቤት በርክበ ካህናት ቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ዛሬ የብፁዓን አባቶች አስተምሮ በተመለከተ በቋሚ ሲኖዶስ ውሳኔ መሠረት የሊቃውንት ጉባኤ በሦስት ብፁዓን አባቶች ማለትም ፦
- በብፁዕ አቡነ ፊልጶስ ሊቀ ጳጳስ
- በብፁዕ አቡነ በርናባስ ሊቀ ጳጳስ
- ብፁዕ አቡነ ገብርኤል ጳጳስ በተላለፉ ትምህርቶች ላይ ያቀረበውን የስህተት ትምህርት የሚያሳይ አስተያየትና የውሳኔ ሐሳብ መመልከቱን ቤተክርስቲያኗ አሳውቃለች።
ምልዓተ ጉባኤውም የሦስቱን አባቶች አስተያየት አዳምጦ ውሳኔ አሳልፏል።
ሦስቱም ብፁዓን አባቶች ጥፋታቸውን አምነው በቅዱስ ሲኖዶስ ፊት ቀርበው ይቅርታ ጠይቀዋል።
በሊቃውንት ጉባኤ የቀረበው እውነተኛ የቅድስት ቤተክርስቲያን አስተምህሮ የሚያምኑ እና የሚያስተምሩ መሆኑን በመግለጽም ለተፈጠረው ስህተት ይቅርታ እንደጠየቁ ተገልጿል።
የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤም ይቅርታቸውን ተቀብሏል።
ያስተላለፉትን የስህተት ትምህርት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የመገናኛ ብዙኃን ሥርጭት አገልግሎት ድርጅት / EOTCTV / ላይ ቀርበው በቅዱስ ሲኖዶስ ፊት የሰጡትን የእምነት ክህደት ቃል አስተምህሯቸውን አርመውና አስተካክለው እንዲያስተላልፉ መመሪያ ሰጥቷል።
ወደፊትም ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት እና መምህራን የሃይማኖት ትምህርት ሳይሸራረፍ ለትውልድ ለማስተላለፍ ጥንቃቄ እንዲያደርጉና በአከራካሪ ጉዳዮች በግለሰብ ደረጃ ምላሽ እንዳይሰጥ ጉባዔው ወስኗል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ ይህን መረጃ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የመገናኛ ብዙኃን ሥርጭት አገልግሎት ድርጅት ነው ያገኘው።
@tikvahethiopia
🙏1.99K😡580❤331😭203🤔138💔71🕊51👏50😢35🥰25😱16
group-telegram.com/tikvahethiopia/97175
Create:
Last Update:
Last Update:
#EOTC
" የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ይቅርታቸውን ተቀብሏል ! "
የቅዱስ ሲኖዶስ የርክበ ካህናት ምልዓተ ጉባኤ የብፁዓን አባቶች አስተምሮን በተመለከተ ውሳኔ አሳለፈ።
የቅዱስ ሲኖዶስ ጽ/ቤት በርክበ ካህናት ቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ዛሬ የብፁዓን አባቶች አስተምሮ በተመለከተ በቋሚ ሲኖዶስ ውሳኔ መሠረት የሊቃውንት ጉባኤ በሦስት ብፁዓን አባቶች ማለትም ፦
- በብፁዕ አቡነ ፊልጶስ ሊቀ ጳጳስ
- በብፁዕ አቡነ በርናባስ ሊቀ ጳጳስ
- ብፁዕ አቡነ ገብርኤል ጳጳስ በተላለፉ ትምህርቶች ላይ ያቀረበውን የስህተት ትምህርት የሚያሳይ አስተያየትና የውሳኔ ሐሳብ መመልከቱን ቤተክርስቲያኗ አሳውቃለች።
ምልዓተ ጉባኤውም የሦስቱን አባቶች አስተያየት አዳምጦ ውሳኔ አሳልፏል።
ሦስቱም ብፁዓን አባቶች ጥፋታቸውን አምነው በቅዱስ ሲኖዶስ ፊት ቀርበው ይቅርታ ጠይቀዋል።
በሊቃውንት ጉባኤ የቀረበው እውነተኛ የቅድስት ቤተክርስቲያን አስተምህሮ የሚያምኑ እና የሚያስተምሩ መሆኑን በመግለጽም ለተፈጠረው ስህተት ይቅርታ እንደጠየቁ ተገልጿል።
የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤም ይቅርታቸውን ተቀብሏል።
ያስተላለፉትን የስህተት ትምህርት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የመገናኛ ብዙኃን ሥርጭት አገልግሎት ድርጅት / EOTCTV / ላይ ቀርበው በቅዱስ ሲኖዶስ ፊት የሰጡትን የእምነት ክህደት ቃል አስተምህሯቸውን አርመውና አስተካክለው እንዲያስተላልፉ መመሪያ ሰጥቷል።
ወደፊትም ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት እና መምህራን የሃይማኖት ትምህርት ሳይሸራረፍ ለትውልድ ለማስተላለፍ ጥንቃቄ እንዲያደርጉና በአከራካሪ ጉዳዮች በግለሰብ ደረጃ ምላሽ እንዳይሰጥ ጉባዔው ወስኗል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ ይህን መረጃ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የመገናኛ ብዙኃን ሥርጭት አገልግሎት ድርጅት ነው ያገኘው።
@tikvahethiopia
" የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ይቅርታቸውን ተቀብሏል ! "
የቅዱስ ሲኖዶስ የርክበ ካህናት ምልዓተ ጉባኤ የብፁዓን አባቶች አስተምሮን በተመለከተ ውሳኔ አሳለፈ።
የቅዱስ ሲኖዶስ ጽ/ቤት በርክበ ካህናት ቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ዛሬ የብፁዓን አባቶች አስተምሮ በተመለከተ በቋሚ ሲኖዶስ ውሳኔ መሠረት የሊቃውንት ጉባኤ በሦስት ብፁዓን አባቶች ማለትም ፦
- በብፁዕ አቡነ ፊልጶስ ሊቀ ጳጳስ
- በብፁዕ አቡነ በርናባስ ሊቀ ጳጳስ
- ብፁዕ አቡነ ገብርኤል ጳጳስ በተላለፉ ትምህርቶች ላይ ያቀረበውን የስህተት ትምህርት የሚያሳይ አስተያየትና የውሳኔ ሐሳብ መመልከቱን ቤተክርስቲያኗ አሳውቃለች።
ምልዓተ ጉባኤውም የሦስቱን አባቶች አስተያየት አዳምጦ ውሳኔ አሳልፏል።
ሦስቱም ብፁዓን አባቶች ጥፋታቸውን አምነው በቅዱስ ሲኖዶስ ፊት ቀርበው ይቅርታ ጠይቀዋል።
በሊቃውንት ጉባኤ የቀረበው እውነተኛ የቅድስት ቤተክርስቲያን አስተምህሮ የሚያምኑ እና የሚያስተምሩ መሆኑን በመግለጽም ለተፈጠረው ስህተት ይቅርታ እንደጠየቁ ተገልጿል።
የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤም ይቅርታቸውን ተቀብሏል።
ያስተላለፉትን የስህተት ትምህርት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የመገናኛ ብዙኃን ሥርጭት አገልግሎት ድርጅት / EOTCTV / ላይ ቀርበው በቅዱስ ሲኖዶስ ፊት የሰጡትን የእምነት ክህደት ቃል አስተምህሯቸውን አርመውና አስተካክለው እንዲያስተላልፉ መመሪያ ሰጥቷል።
ወደፊትም ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት እና መምህራን የሃይማኖት ትምህርት ሳይሸራረፍ ለትውልድ ለማስተላለፍ ጥንቃቄ እንዲያደርጉና በአከራካሪ ጉዳዮች በግለሰብ ደረጃ ምላሽ እንዳይሰጥ ጉባዔው ወስኗል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ ይህን መረጃ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የመገናኛ ብዙኃን ሥርጭት አገልግሎት ድርጅት ነው ያገኘው።
@tikvahethiopia
BY TIKVAH-ETHIOPIA



Share with your friend now:
group-telegram.com/tikvahethiopia/97175